የዓድዋ ድል መታሰቢያ የአውቶቢስ ተርሚናል እና የዓድዋ ፕላዛዎች ለህዝብ አገልግሎት ክፍት ተደርገዋል።

የዓድዋ ድል መታሰቢያ የአውቶቢስ ተርሚናል ተገልጋዮችን ከጸሃይ እና ከዝናብ ከመታደግ በተጨማሪ፣ የተሳፋሪዎችን ደህንነት የበለጠ ለማስጠበቅ የሚያስችል የደህነት ካሜራ የተገጠመለት እና የሰዎች ማረፊያ የተካተተበት ነው። የዓድዋ ፕላዛዎች የአዲስ አበባ ህዝብ ምን…

Continue Reading የዓድዋ ድል መታሰቢያ የአውቶቢስ ተርሚናል እና የዓድዋ ፕላዛዎች ለህዝብ አገልግሎት ክፍት ተደርገዋል።

በአዲሱ የሪፎርም አደረጃጀት ቢሮ ላይ ለተመደቡ አዲስ የስምሪትና የቁጥጥር ሰራተኞች ተቋማዊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡

(አዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ ሚያዝያ 1/2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ በአዲሱ ሪፎርም በምደባ ከሌላ ተቋም ለመጡ 76 የህዝብ ትራንስፖርት ስምሪት ተቆጣጣሪ ሠራተኞች ወደ ስራ የሚያስገባ የአራት ቀናት…

Continue Reading በአዲሱ የሪፎርም አደረጃጀት ቢሮ ላይ ለተመደቡ አዲስ የስምሪትና የቁጥጥር ሰራተኞች ተቋማዊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ ሞተር ሳይክልና የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክል የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ መመሪያ

መመሪያ-ቁጥር-1552016Download Directive-number-መመሪያ-ቁጥር-1552016Download

Continue Reading የአዲስ አበባ ከተማ ሞተር ሳይክልና የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክል የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ መመሪያ

የቦሌ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የስምሪት ማሻሻያ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን አሳወቀ፡፡

(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ፤ መጋቢት 26/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የቦሌ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በክፍለ ከተማው የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ የኮድ አንድ ታክሲዎች በቁጥር ምን ያህል እንደሆኑ…

Continue Reading የቦሌ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የስምሪት ማሻሻያ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን አሳወቀ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 3ኛ ዓመት 11ኛ መደበኛ ስብሰባ በሶስት ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል::

የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ በ3ኛ ዓመት 11ኛ መደበኛ ስብሰባ ለከተማዋ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ አቅም ጉልህ ሚና ባላቸው ጉዳዮች ላይ በዛሬው ዕለት ተወያይቶ አጽድቋል:: በዚህም መሰረት:- 1ኛ. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማዋን…

Continue Reading የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 3ኛ ዓመት 11ኛ መደበኛ ስብሰባ በሶስት ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል::

በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የሞተር ሳይክል እና የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክል የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን የሚወስን አዲስ መመሪያ ተዘጋጀ።

(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ መጋቢት 25/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ በከተማዋ የሞተር ሳይክል ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ አካላትን በአሰራርና በተደራጀ ሁኔታ ለመምራት የሞተር ሳይክል እና የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክል የትራንስፖርት አገልግሎት…

Continue Reading በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የሞተር ሳይክል እና የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክል የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን የሚወስን አዲስ መመሪያ ተዘጋጀ።

የለውጡ ፍሬያማ ጉዞ ለተጀመረበት 6ኛ ዓመት እና የኢትዮጵያዊነት መሰረት ለሆነው ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ 13ኛ ዓመት እንኳን አደረሣችሁ! አደረሰን!

በለውጡ መሃንድስ በክቡር ጠቅላይ ሚንስትራችን ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የተመራው የለውጥ ኃይል በብዙ ውስጣዊ እና ውጫዊ ፈተና ውስጥ ሆኖ በርካታ ስኬቶችን በመጎናጸፍ ላይ ይገኛል። ከነዚህም ፦ የህዳሴ ግድባችን ማጠናቀቂያ ምዕራፍ ላይ…

Continue Reading የለውጡ ፍሬያማ ጉዞ ለተጀመረበት 6ኛ ዓመት እና የኢትዮጵያዊነት መሰረት ለሆነው ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ 13ኛ ዓመት እንኳን አደረሣችሁ! አደረሰን!

በፒያሳ እና አካባቢው እየተከናወነ ከሚገኘው የመንገድ ኮሪደር ልማት ጋር ተያይዞ በግንባታ ምክንያት የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር አሽከርካሪዎች ሌሎች አማራጮችን እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡

በከተማችን በተለያዩ አካባቢዎች የመንገድ ኮሪደር የልማት ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ ይታወቃል፡፡ ከእነዚህ የልማት ስራዎች ጋር ተያይዞ በተለይም በፒያሳና አካባቢው የመንገድ ግንባታ እየተከናወነ በመሆኑ ላልተወሰነ ጊዜ መንገዱ ስለተዘጋ አሽከርካሪዎች ሌሎች አማራጮችን እንዲጠቀሙ…

Continue Reading በፒያሳ እና አካባቢው እየተከናወነ ከሚገኘው የመንገድ ኮሪደር ልማት ጋር ተያይዞ በግንባታ ምክንያት የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር አሽከርካሪዎች ሌሎች አማራጮችን እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡

ትራንስፖርት ቢሮ

በከተማችን በሚካሄደው የኮሪደር ልማት ስራ ምክንያት የሚነሱ የልማት ተነሺዎች የሚያቀርቧቸውን ቅሬታዎች አዳምጦ እና መርምሮ ተገቢውን ምላሽ በአፋጣኝ ለመስጠት እንዲያመች በከንቲባ ፅ/ቤትና የልማት ኮሪደር ስራው ተግባራዊ በሚሆንባቸው ሁሉም ክፍለ ከተሞች የቅሬታ…

Continue Reading ትራንስፖርት ቢሮ

ሪፎርም ካደረጉ 16ቱ ተቋማት ጋሩ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ሪፎርም በተደረጉ ተቋማት የተጀመረውን የትግበራ ምዕራፍ ውጤታማ በማድረግና በትኩረት በዝግጅት ምዕራፍ የተጀመሩ ስራዎችን በማስቀጠል እና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ስራን ለማከናወን ብሎም…

Continue Reading ሪፎርም ካደረጉ 16ቱ ተቋማት ጋሩ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡