አዳዲስ የትራንስፖርት ቁጥጥር ሰራተኞችን ወደ ስራ የሚያስገባ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 04፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ በቅርቡ ወደ ተቋሙ የተቀላቀሉ 70 አዳዲስ የትራንስፖርት ቁጥጥርና የፋይናንስ ሠራተኞችን ወደ ስራ የሚያስገባ የቲወሪ እና የተግባር ስልጠና መስጠት…

Continue Reading አዳዲስ የትራንስፖርት ቁጥጥር ሰራተኞችን ወደ ስራ የሚያስገባ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የህጻናት ማቆያ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡

መጋቢት4/2015፤ አዲስ አበባ፤ በኢፌዴሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 36(1)(ሐ) መሰረት ህፃናት ከወላጆቻቸው ማግኘት የሚገባቸውን እንክብካቤ በተለይም የእናት ጡት ወተት የማግኘት መብታቸውን ለማረጋገጥ ወላጅ ሴት የመንግስት ሰራተኞች ልጆቻቸውን በሚሰሩበት አካባቢ የሚያቆዩበትና ጡት…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የህጻናት ማቆያ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ በህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ዛሬ ከታክሲና ሀይገር ባለንብረት ማህበራት ጋር የጋራ ውይይት አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 2/2015 ዓ.ም፤ በውይይቱም በአገልግሎት አሰጣጡ ዙሪያ የሚስተዋሉ ችግሮች በዋናነትም ከታሪፍ በላይ ማስከፈል፣ አቆራርጦ መጫን፣ ህግና ስርዓትን ጠብቆ ከመስራት አንጻር፣ ሙያዊ ስነምግባርና በታለመለት የነዳጅ ድጎማ ስርዓት ጋር ተያይዞ…

Continue Reading የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ በህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ዛሬ ከታክሲና ሀይገር ባለንብረት ማህበራት ጋር የጋራ ውይይት አደረገ፡፡

#ለባለ_ሶስት እና አራት እግር ባጃጅ አሽከርካሪዎች/ ባለንብረቶች በሙሉ!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የባጃጅ ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን በተሻለ መልክ ለመምራት እንዲያስችል አሰራር ማሻሻያ ስራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም የአሰራር ማሻሻያ ስራው ተጠናቆ እንዲሁም የአገልግሎቱ አስፈላጊነት በዝርዝር ተጠንቶ…

Continue Reading #ለባለ_ሶስት እና አራት እግር ባጃጅ አሽከርካሪዎች/ ባለንብረቶች በሙሉ!

በትናንትናው እለት ወደ ስራ የገቡት 100 የከተማ አውቶብሶች ልዩና ዘመናዊ የሚያደርጋቸው

በሀይገር ካምፓኒ የተመረቱና ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገር ውስጥ አቅራቢዎች መቅረብ መቻሉ ለአካል ጉዳተኛ በልዩ ሁኔታ አጋዥ ሆነው የተሰሩ እና ዊልቸር ተጠቃሚ ለሆኑ የሚልቸር ማቆሚያ (ማሰሪያ) ያላቸው መሆኑ በቴክኖሎጂ ቁጥጥር ለማድረግ ሲስተም…

Continue Reading በትናንትናው እለት ወደ ስራ የገቡት 100 የከተማ አውቶብሶች ልዩና ዘመናዊ የሚያደርጋቸው

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ 100 ዘመናዊ የከተማ የህዝብ ትራንስፖርት አውቶብሶችን ስራ አስጀመረ።

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2015 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማዋን የትራንስፖርት ችግር ለማቃለል የሚያስችሉ 100 ዘመናዊ የህዝብ ትራንስፖርት አውቶብሶችን መርቀው ስራ አስጀምረዋል። ክብርት ከንቲባ ወ/ሮ…

Continue Reading የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ 100 ዘመናዊ የከተማ የህዝብ ትራንስፖርት አውቶብሶችን ስራ አስጀመረ።

በአዲስ አበባ ከተማ በ3.8 ቢሊዮን ብር ወጪ ውል ከተገባላቸው 200 ዘመናዊ አውቶብሶች ውስጥ በዛሬው እለት 100 የከተማ አውቶብሶች ተመርቀው በይፋ ስራ ጀመሩ።

Continue Reading በአዲስ አበባ ከተማ በ3.8 ቢሊዮን ብር ወጪ ውል ከተገባላቸው 200 ዘመናዊ አውቶብሶች ውስጥ በዛሬው እለት 100 የከተማ አውቶብሶች ተመርቀው በይፋ ስራ ጀመሩ።

በአዲስ አበባ ከተማ በ3.8 ቢሊዮን ብር ወጪ ውል ከተገባላቸው 200 ዘመናዊ አውቶብሶች ውስጥ በዛሬው እለት 100 የከተማ አውቶብሶች ተመርቀው በይፋ ስራ ጀመሩ።

Continue Reading በአዲስ አበባ ከተማ በ3.8 ቢሊዮን ብር ወጪ ውል ከተገባላቸው 200 ዘመናዊ አውቶብሶች ውስጥ በዛሬው እለት 100 የከተማ አውቶብሶች ተመርቀው በይፋ ስራ ጀመሩ።

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የመሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮና ተጠሪ ተቋማቱን የስድስት ወራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርትን ገመገመ።

አዲስ አበባ፣ ጥር 27 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የመሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮና ተጠሪ ተቋማቱን የስድስት ወራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርትን ገመገመ::…

Continue Reading የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የመሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮና ተጠሪ ተቋማቱን የስድስት ወራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርትን ገመገመ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ በህዝብ ትራንስፖርት ታሪፍ ላይ የታሪፍ ማሻሻያ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2015 ዓ.ም በጥር ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ የተደረገውን የዋጋ ማስተካከያ ግምት ውስጥ በማስገባት የትራንስፖርት ቢሮ በህዝብ ትራንስፖርት ታሪፍ ላይ የታሪፍ ማሻሻያ ማድረጉን የአዲስ…

Continue Reading የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ በህዝብ ትራንስፖርት ታሪፍ ላይ የታሪፍ ማሻሻያ አደረገ፡፡