የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አራዳ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ፒያሳ ሚኒሊክ አደባባይ ሲሰጥ ነበረውን የአውቶብሶች መነሻ መጫኛ የተርሚናል ቦታውን ለውጥ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 06፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ አራዳ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ፒያሳ ሚኒሊክ አደባባይ ለረጅም ጊዜ ሲገለገልበት የነበረውን የአውቶብሶች መነሻ መጫኛ የተርሚናል ቦታውን ለውጥ አደረገ፡፡…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አራዳ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ፒያሳ ሚኒሊክ አደባባይ ሲሰጥ ነበረውን የአውቶብሶች መነሻ መጫኛ የተርሚናል ቦታውን ለውጥ አደረገ፡፡

የትራንስፖርት ቢሮ በሀገራችን ለ34ኛ ጊዜ የሚከበረውን የኤች አይ ቪ ቀን “ፍትሀዊና ተደራሽ የኤች አይ ቪ/ኤድስ አገልግሎት” በሚል መሪ ቃል በድምቀት አከበረ፡፡

አዲስ አበባ፤ ህዳር 27፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ በዓለም ለ35ኛ በሀገራችን ለ34ኛ ጊዜ የሚከበረውን የኤች አይ ቪ ቀን “ፍትሀዊና ተደራሽ የኤች አይቪ ኤድስ አገልግሎት” በሚል መሪ…

Continue Reading የትራንስፖርት ቢሮ በሀገራችን ለ34ኛ ጊዜ የሚከበረውን የኤች አይ ቪ ቀን “ፍትሀዊና ተደራሽ የኤች አይ ቪ/ኤድስ አገልግሎት” በሚል መሪ ቃል በድምቀት አከበረ፡፡

ለባጃጅ ተሽከርካሪዎች የምልክትና ማመላከቻዎች እየተተከሉ ይገኛሉ

(ህዳር 26/2015 ዓ.ም አዲስ አበባ)፡- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ ምስራቅ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የመንገድ ትራፊክ ፍሰት ሰላማዊና የተሳለጠ እንዲሆን በከተማ ደረጃ በተደረገ ውይይት ለትራፊክ አደጋ የሚያጋልጡ ሁኔታዎችን በመለየት…

Continue Reading ለባጃጅ ተሽከርካሪዎች የምልክትና ማመላከቻዎች እየተተከሉ ይገኛሉ

ትራንስፖርት ቢሮ በሀገራችን ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀን “ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ቃል በድምቀት አከበረ፡፡

አዲስ አበባ፤ ህዳር 26፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ በዓለም ለ19ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀን "ሙስናን መታገል በተግባር" በሚል መሪ ቃል ከአጠቃላይ የትራንስፖርት ቢሮ…

Continue Reading ትራንስፖርት ቢሮ በሀገራችን ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀን “ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ቃል በድምቀት አከበረ፡፡

የባለድርሻ አካላትን የመፈፀም አቅም ለማሳደግ በአሰራር መመሪያዎች ዙሪያ ግምገማዊ ስልጠና ተካሄደ፡፡

አዲስ አበባ፤ ህዳር 24፤ 2015 ዓ.ም፤ የትራንስፖርት ሠራተኞችን እና የባላድርሻ አካላትን የመፈፀም አቅም ለማሳደግ በትራንስፖርት ህግ ማስከበር እና ተያያዥ የአሰራር መመሪያዎች ዙሪያ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የቦሌ ቅርንጫፍ…

Continue Reading የባለድርሻ አካላትን የመፈፀም አቅም ለማሳደግ በአሰራር መመሪያዎች ዙሪያ ግምገማዊ ስልጠና ተካሄደ፡፡

የከተማ አስተዳደሩ የመንገድ አውታሮችን ከማስፋፋት ጎን ለጎን የትራፊክ አደጋ እንዲቀንስ የሚረዱ ቴክኖሎጂዎችን በማልማት እና በማስፋት ትኩረት አደርጎ እየሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ::

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ በአለማቀፍ ደራጀ ለ17ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ15 ኛ ጊዜ የሚከበረውን የትራፊክ አደጋ ተጎጂዎች ማስታወሻ ቀን በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አካሂደ፡፡ በመርሀ ግብሩ ላይ…

Continue Reading የከተማ አስተዳደሩ የመንገድ አውታሮችን ከማስፋፋት ጎን ለጎን የትራፊክ አደጋ እንዲቀንስ የሚረዱ ቴክኖሎጂዎችን በማልማት እና በማስፋት ትኩረት አደርጎ እየሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ::

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አራዳ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሲኒማ ራስ (ደጎል)አደባባይ የሚገኘውን የሁለት የጉዞ መስመሮች የታክሲ መጫኛ ማውረጃ ቦታ ለውጥ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ አራዳ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ለረጅም ጊዜ የታክሲ መጫኛና ማውረጃ የነበረውን የሲኒማ ራስ (ደጎል) መጫኛና ማውረጃ የሚገኘውን ከፒያሳ ካዛንቺስና…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አራዳ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሲኒማ ራስ (ደጎል)አደባባይ የሚገኘውን የሁለት የጉዞ መስመሮች የታክሲ መጫኛ ማውረጃ ቦታ ለውጥ አደረገ፡፡