አዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች ከባለ ሶስትና አራት እግር ባጃጅ ባለንብረቶች ጋር በአገልግሎት አሰጣጥ ረቂቅ መመሪያ አተገባበር ዙሪያ ውይይት ማካሄድ ጀመሩ፡፡

አዲስ አበባ፤ ህዳር 13፤ 2015 ዓ/ም፤ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የኮልፌ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ከባለ ሶስትና አራት እግር ባጃጅ ተሽከርካሪዎችን የአገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል በተዘጋጀው ረቂቅ መመሪያ አተገባበር ዙሪያ ከሚመለከታቸው…

Continue Reading አዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች ከባለ ሶስትና አራት እግር ባጃጅ ባለንብረቶች ጋር በአገልግሎት አሰጣጥ ረቂቅ መመሪያ አተገባበር ዙሪያ ውይይት ማካሄድ ጀመሩ፡፡

የትራንስፖርት ዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ::

አዲስ አበባ፤ ህዳር 12፤ 2015 ዓ/ም፤ የትራንስፖርት ዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ዛሬ ከተጠሪ ተቋማት ጋር የ2015 በጀት ዓመት የ አራት ወር የስራ…

Continue Reading የትራንስፖርት ዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ::

በከተማዋ የትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጡ ያሉ የባለሶስትና አራት እግር ባጃጅ ተሽከርካሪዎች የአሰራር መመሪያ ሊዘጋጅላቸው መሆኑ ተገለፀ፡፡

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ከአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ ቢሮና ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በጋራ በመሆን በአዲስ አበባ ከተማ በህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ተሰማርተው አገልግሎት እየሰጡ ካሉ የባለሶስት እና አራት እግር…

Continue Reading በከተማዋ የትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጡ ያሉ የባለሶስትና አራት እግር ባጃጅ ተሽከርካሪዎች የአሰራር መመሪያ ሊዘጋጅላቸው መሆኑ ተገለፀ፡፡

የትራንስፖርት ሠራተኞችን የመፈፀም አቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡

አዲስ አበባ፤ ህዳር 08፤ 2015፤ የትራንስፖርት ሠራተኞችን የመፈፀም አቅም ለማሳደግ ለማዕከል ዳይሬክተሮችና ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው የሁለት ዙር ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ ስልጠናው ቢሮው የተሰጠውን ተልዕኮ በብቃት ለመፈጸም፣ ተጨባጭ ውጤት የሚመጣበትን አሰራር ለመዘርጋትና…

Continue Reading የትራንስፖርት ሠራተኞችን የመፈፀም አቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ለትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የቁጥጥር ሠራተኞች በአገልግሎት አሰጣጥና ሙያዊ ስነ ምግባር ዙሪያ በአዲስ አበባ ስራ አመራር አካዳሚ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 07/ 2015 ዓ/ም፤ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ በስሩ ለሚገኙ አጠቃላይ የቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የቁጥጥር ሠራተኞች በአገልግሎት አሰጣጥና ሙያዊ ስነ ምግባር ዙሪያ በአዲስ አበባ ስራ አመራር አካዳሚ የስልጠና…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ለትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የቁጥጥር ሠራተኞች በአገልግሎት አሰጣጥና ሙያዊ ስነ ምግባር ዙሪያ በአዲስ አበባ ስራ አመራር አካዳሚ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ከተገልጋይና ከባለድርሻ አካላት ጋር የ2015 የአራት ወር የእቅድ አፈፃፀም ገመገመ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር/2015፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ የ2015 በጀት አመት የአራት ወር የዕቅድ አፈፃፀሙን ከባለድርሻና ተገልጋይ አካላት ጋር ገመገመ፡፡ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የእቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት አቶ ይታያል…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ከተገልጋይና ከባለድርሻ አካላት ጋር የ2015 የአራት ወር የእቅድ አፈፃፀም ገመገመ፡፡

“እኛም ለተግባራዊነቱ ያለን ቁርጠኝነት ጠንካራ ነው” – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሠላም ንግግሩ ውጤት ኢትዮጵያን ወደፊት ለማራመድ ትልቅ ፋይዳ ያለው መሆኑን ገለጹ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ በደቡብ አፍሪካ የተፈረመው ሥምምነት ኢትዮጵያን ወደፊት ለማራመድ ትልቅ ፋይዳ ያለው…

Continue Reading “እኛም ለተግባራዊነቱ ያለን ቁርጠኝነት ጠንካራ ነው” – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

“ስምምነቱ የመላ ህዝባችንን ፍላጎት የሚያሟላና ዘላቂ ሰላምን የሚያረጋግጥ ነው” – ዶ/ር ለገሰ ቱሉ

የሰላም ስምምነቱ ህገ መንግስታዊ ስርአቱንና ብሄራዊ ጥቅማችንን ባስከበረ መልኩ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ዶ/ር ለገሰ ቱሉ ገለጹ። ስምምነቱ መንግስት ካስቀመጠዉ አቅጣጫ ጋር የተጣጣመ፣ የመላ ህዝባችንን ፍላጎት…

Continue Reading “ስምምነቱ የመላ ህዝባችንን ፍላጎት የሚያሟላና ዘላቂ ሰላምን የሚያረጋግጥ ነው” – ዶ/ር ለገሰ ቱሉ

አሸባሪው ሕወሀት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ አባላት ላይ ጥቅምት 24-2013 ዓ.ም ያደረሰውን ክሕደት እና ጥቃት/ጭፍጨፋ/ መታሰቢያ አስመልከቶ ከአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር የተሰጠ መግለጫ።

ዕለተ ሰኞ ጥቅምት 23-2013 ዓ.ም ለጥቅምት 24 አጥቢያ የኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት ሰሜን እዝ አባላት ሽበርተኛው ሕወሀት በክህደት ጥቃት መፈጸሙ ሁሌ የሚታወስና ፈፅሞ የማይዘነጋ እለት ነው። እለቱን ስናስብ ለአመታት ቤት ንብረታቸውን…

Continue Reading አሸባሪው ሕወሀት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ አባላት ላይ ጥቅምት 24-2013 ዓ.ም ያደረሰውን ክሕደት እና ጥቃት/ጭፍጨፋ/ መታሰቢያ አስመልከቶ ከአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር የተሰጠ መግለጫ።

ጥቅምት 24 ፣ 2013 የሰሜን ዕዝ የተጠቃበት 2ኛ ዓመት መታሰቢያ በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚዘከር የመከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ

በአሸባሪው ህወሓት ክህደት ጥቅምት 24፣ 2013 የሰሜን ዕዝ የተጠቃበት 2ኛ ዓመት መታሰቢያ በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚዘከር የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ የጥቅምት 24 ሁለተኛ ዓመት መታሰቢያ በተመለከተ የኢፌዴሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት የህዝብ…

Continue Reading ጥቅምት 24 ፣ 2013 የሰሜን ዕዝ የተጠቃበት 2ኛ ዓመት መታሰቢያ በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚዘከር የመከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ