ዘርፉ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በወቅታዊ የባጃጅና የትራንስፖርት ችግሮች እና መፍትሔዎች ዙሪያ ውይይት አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 15፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ በከተማዋ በሚስተዋሉ ወቅታዊ በባጃጅና የትራንስፖርት ችግሮች እንዲሁም አሁናዊ ሁናቴና መፍትሔዎች ዙሪያ ዘርፉ ከሚመለከታቸው ሴክተር ተቋማት፤ ባለድርሻ አካላት ጋር…

Continue Reading ዘርፉ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በወቅታዊ የባጃጅና የትራንስፖርት ችግሮች እና መፍትሔዎች ዙሪያ ውይይት አደረገ፡፡

ተቋማት የሴቶችን፣ የህፃናትን፣ የአካል ጉዳተኞችንና የአረጋውያንን ጉዳይ በእቅዳቸው አካተው በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 15፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የስርዓተ-ፆታ እና ባለዘርፈ ብዙ ጉዳዮች፤ ከከተማ አስተዳደሩ ሴቶች ፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ጋር በጋራ በመሆን የግንዛቤ ማስጨበጫ…

Continue Reading ተቋማት የሴቶችን፣ የህፃናትን፣ የአካል ጉዳተኞችንና የአረጋውያንን ጉዳይ በእቅዳቸው አካተው በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡

ከተሽከርካሪዎች የሚለቀቁ በካይ ጋዞች በከባቢ አየር ላይ የሚያደርሱትን ተፅዕኖ ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 12፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የሞተር አልባ ትራንስፖርት ማስፋፊያ ዳይሬክቶሬት የትራንስፖርት ዘርፍ የአየር ንብረት ለውጥ ቡድን ከከተማው የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በጋራ በመሆን…

Continue Reading ከተሽከርካሪዎች የሚለቀቁ በካይ ጋዞች በከባቢ አየር ላይ የሚያደርሱትን ተፅዕኖ ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡

የባለሶስት እና አራት እግር (ባጃጅ) ተሽከርካዎች የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ ባወጣው መመሪያ ብቻ ከነገ ጀምሮ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ ተገለፀ፡፡

መጋቢት 08/2015ዓ.ም፤ አዲስ አበባ፤ የባለሶስት እና አራት እግር (ባጃጅ) ተሽከርካዎች የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ ባወጣው መመሪያ ብቻ ከነገ መጋቢት 09/2015ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ ቢሮው ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ…

Continue Reading የባለሶስት እና አራት እግር (ባጃጅ) ተሽከርካዎች የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ ባወጣው መመሪያ ብቻ ከነገ ጀምሮ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ ተገለፀ፡፡

የኮሙኒኬሽን ዘርፉን በዕውቀትና በክህሎት ለመምራት የሚያግዝ የስትራቴጂክ ኮሙኒኬሽን ስልጠና በየደረጃው ለሚገኙ የኮሙኒኬሽን አመራሮች መሰጠት ተጀመረ

የአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ከዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በየደረጃው ለሚገኙ የህዝብ ግንኙነት አመራሮች በስትራቴጂክ ኮሙኒኬሽን እና በመሰል ጉዳዮች ላይ የአቅም ግምባታ ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል። የአዲስ አበባ ከተማ…

Continue Reading የኮሙኒኬሽን ዘርፉን በዕውቀትና በክህሎት ለመምራት የሚያግዝ የስትራቴጂክ ኮሙኒኬሽን ስልጠና በየደረጃው ለሚገኙ የኮሙኒኬሽን አመራሮች መሰጠት ተጀመረ

አዳዲስ የትራንስፖርት ቁጥጥር ሰራተኞችን ወደ ስራ የሚያስገባ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 04፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ በቅርቡ ወደ ተቋሙ የተቀላቀሉ 70 አዳዲስ የትራንስፖርት ቁጥጥርና የፋይናንስ ሠራተኞችን ወደ ስራ የሚያስገባ የቲወሪ እና የተግባር ስልጠና መስጠት…

Continue Reading አዳዲስ የትራንስፖርት ቁጥጥር ሰራተኞችን ወደ ስራ የሚያስገባ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የህጻናት ማቆያ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡

መጋቢት4/2015፤ አዲስ አበባ፤ በኢፌዴሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 36(1)(ሐ) መሰረት ህፃናት ከወላጆቻቸው ማግኘት የሚገባቸውን እንክብካቤ በተለይም የእናት ጡት ወተት የማግኘት መብታቸውን ለማረጋገጥ ወላጅ ሴት የመንግስት ሰራተኞች ልጆቻቸውን በሚሰሩበት አካባቢ የሚያቆዩበትና ጡት…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የህጻናት ማቆያ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ በህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ዛሬ ከታክሲና ሀይገር ባለንብረት ማህበራት ጋር የጋራ ውይይት አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 2/2015 ዓ.ም፤ በውይይቱም በአገልግሎት አሰጣጡ ዙሪያ የሚስተዋሉ ችግሮች በዋናነትም ከታሪፍ በላይ ማስከፈል፣ አቆራርጦ መጫን፣ ህግና ስርዓትን ጠብቆ ከመስራት አንጻር፣ ሙያዊ ስነምግባርና በታለመለት የነዳጅ ድጎማ ስርዓት ጋር ተያይዞ…

Continue Reading የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ በህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ዛሬ ከታክሲና ሀይገር ባለንብረት ማህበራት ጋር የጋራ ውይይት አደረገ፡፡

#ለባለ_ሶስት እና አራት እግር ባጃጅ አሽከርካሪዎች/ ባለንብረቶች በሙሉ!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የባጃጅ ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን በተሻለ መልክ ለመምራት እንዲያስችል አሰራር ማሻሻያ ስራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም የአሰራር ማሻሻያ ስራው ተጠናቆ እንዲሁም የአገልግሎቱ አስፈላጊነት በዝርዝር ተጠንቶ…

Continue Reading #ለባለ_ሶስት እና አራት እግር ባጃጅ አሽከርካሪዎች/ ባለንብረቶች በሙሉ!