የቃሊቲ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት የአሠራር እና የብቃት ማረጋገጫ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 05/2010 ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አደረገ።

( የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ ሚያዝያ 11/2016ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የአቃቂ ቃሊቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የከተማ ጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት ሠጪዎች፣ የጭነት ትራንስፖርት ባለንብረቶች ድርጅት የአደረጃጀት፣ የአሠራር እና የብቃት ማረጋገጫ…

Continue Reading የቃሊቲ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት የአሠራር እና የብቃት ማረጋገጫ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 05/2010 ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አደረገ።

“ብክለት ይብቃ ውበት ይንቃ” በሚል መሪ ቃል በከተማችን የብክለት መከላከል ንቅናቄ ባስጀመርንበት እለት ከ150 በላይ በኤክትሪክ የሚሰሩ በሃገራችን የተመረቱ ሚኒባስ መኪናዎችን ከማዕከል እስከ ወረዳ ለሚገኙ ተቋማት አስተላልፈናል::

በከተማችን ዘመኑ የሚጠይቀውን ቀልጣፋ እና ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት ከማዕከል እስከ ወረዳ የሚገኙ ተቋሞቻችንን በቴክኖሎጂ እና የተለያዩ አቅርቦቶችን በማሟላት እንዲሁም በማብቃት ላይ እንገኛለን:: በአንድ በኩል መሰረተ ልማት እየዘረጋን በሌላ በኩል…

Continue Reading “ብክለት ይብቃ ውበት ይንቃ” በሚል መሪ ቃል በከተማችን የብክለት መከላከል ንቅናቄ ባስጀመርንበት እለት ከ150 በላይ በኤክትሪክ የሚሰሩ በሃገራችን የተመረቱ ሚኒባስ መኪናዎችን ከማዕከል እስከ ወረዳ ለሚገኙ ተቋማት አስተላልፈናል::

“ብክለት ይብቃ ውበት ይንቃ” በሚል መሪ ሃሳብ በከተማችን የብክለት መከላከል ንቅናቄ አስጀምረናል።

ተፈጥሮ ለአዲስ አበባ የለገሳትን ውበት ያመናመነውን አሰራር ለመቀየር እና የከተማውን ሰርዓተ ምህዳር ለማሻሻል የሚረዱ ሜጋ ፕሮጀክቶች በከፍተኛ ርብርብ ፣ በልዩ የአመራር ትኩረት እና በአጠረ ጊዜ ተፈጽመዋል። ከፍተኛ ለውጥ እያመጡ ካሉት…

Continue Reading “ብክለት ይብቃ ውበት ይንቃ” በሚል መሪ ሃሳብ በከተማችን የብክለት መከላከል ንቅናቄ አስጀምረናል።

በህዝብ አገልጋይነት መንፈስ በአገልግሎታችን የሚረካ ተገልጋይ እንፈጥራለን፡፡

የልደታ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት (የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ሚያዚያ 9/2016ዓ.ም) የልደታ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅሀፈት ቤት የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸሙንና የ100 ቀናት እቅድ ከአጠቃላይ ሰራተኞችና ከባለድርሻ አካላት…

Continue Reading በህዝብ አገልጋይነት መንፈስ በአገልግሎታችን የሚረካ ተገልጋይ እንፈጥራለን፡፡

የኮልፌ ቀራኒዬ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ወደ ኮልፌ የግብርና ምርቶች ገበያ ማዕከል አዲስ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

(አዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ ሚያዚያ 09/2016 ዓ.ም) የኮልፌ ቀራኒዮ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት በክፍለ ከተማው ወረዳ 07 የሚገኘው ኮልፌ የግብርና ምርቶች ገበያ ማዕከል የሚወስደው መንገድ ከአምስት መስመሮች መነሻ ያደረገ አዲስ…

Continue Reading የኮልፌ ቀራኒዬ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ወደ ኮልፌ የግብርና ምርቶች ገበያ ማዕከል አዲስ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

አገልግሎት አሰጣጡን ውጤታማ ለማድረግ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።

(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፣ ሚያዚያ 08፣ 2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ዛሬ የ2016 በጀት ዓመት የ9 ወራት እቅድ አፈፃፀሙን፣ የ100 ቀናት እቅዱንና የሪፎርሙን አተገባበር በተመለከተ ከአጠቃላይ የማእከል ሰራተኞች ጋር…

Continue Reading አገልግሎት አሰጣጡን ውጤታማ ለማድረግ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።

በአዲሱ የሪፎርም አደረጃጀት ቢሮ ላይ ለተመደቡ አዲስ የስምሪትና የቁጥጥር ሰራተኞች የአገልግሎት አሰጣጡን መስክ በመውረድ የተግባር ስልጠና ወሰዱ።

(አዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ ሚያዝያ 8/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ በአዲሱ ሪፎርም በምደባ ከሌላ ተቋም ለመጡ 76 የህዝብ ትራንስፖርት ስምሪት ተቆጣጣሪ ሠራተኞች ወደ ስራ ለማስገባት ሲሰጥ የነበረው የቲዎሪ ስልጠና…

Continue Reading በአዲሱ የሪፎርም አደረጃጀት ቢሮ ላይ ለተመደቡ አዲስ የስምሪትና የቁጥጥር ሰራተኞች የአገልግሎት አሰጣጡን መስክ በመውረድ የተግባር ስልጠና ወሰዱ።

የአዲስ አበባ ከተማ ኮሚኒኬሽን ቢሮ

ረዳን ፈጣሪ ይመስገን! በዛሬው እለት በጉለሌ ክፍለ ከተማ እንጦጦ አካባቢ ለሚኖሩ ወገኖቻችን በገባነው ቃል መሰረት “ቃል በተግባር” ብለን የተቀናጁ ፕሮጀክቶች ጨርሰን አስረክበናል። የዛሬ ዓመት ከአካባቢው ነዋሪዎች ጋር ባደረግነው ውይይት እንጨት…

Continue Reading የአዲስ አበባ ከተማ ኮሚኒኬሽን ቢሮ

ቢሮው የመገናኛ አከባቢን የትራፈክ ፍሰት ለመሻሻል ከWRI ጋር በጋራ በሰራው የጥናት ፕሮጀክት ዙሪያ ውይይት አደረገ።

(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ ሚያዝያ 04/2016ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የመገናኛ አካባቢን የትራፍክ ፍሰት ለማሻሻል እንዲሁም ከተርሚናል ወደ ተርሚናል የሚደረግ የእግረኞች እንቅስቃሴን ለመቀነስ ከወርልድ ሪሶርስ ኢኒስቲቲዩት (WRI) በጋራ ያጠናውን የጥናት…

Continue Reading ቢሮው የመገናኛ አከባቢን የትራፈክ ፍሰት ለመሻሻል ከWRI ጋር በጋራ በሰራው የጥናት ፕሮጀክት ዙሪያ ውይይት አደረገ።

የአዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ምክር ቤት የ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ዙሪያ ተወያየ

(ሚያዚያ 03/2016 ዓ.ም)፡- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ምክር ቤት የ2016 በጀት ዓመት የ9 ወራት የእቅድ አፈጻጸምና በቀጣይ የሥራ አቅጣጫዎች ዙሪያ የምክር ቤቱ አባላት፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምሁራን፣…

Continue Reading የአዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ምክር ቤት የ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ዙሪያ ተወያየ