በ2012 በጀት ዓመት ከ6 ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎች የመንገድ ላይ ድንገተኛ የቴክኒክ ምርመራ መደረጉ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣2012፤ በ2012 ዓ.ም ከ6 ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎች የመንገድ ላይ ድንገተኛ የቴክኒክ ምርመራ ማድረጉን የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በበጀት ዓመቱ ለ6 ሺህ 740 ተሽከርካሪዎች የመንገድ ላይ…

Continue Reading በ2012 በጀት ዓመት ከ6 ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎች የመንገድ ላይ ድንገተኛ የቴክኒክ ምርመራ መደረጉ ተገለጸ፡፡

በትራፊክ አደጋ የሞት መጠን መቀነሱ ተገለጸ

ካለፈው ዓመት የዘጠኝ ወር ሪፖርት ጋር ሲነጻጸር የትራፊክ አደጋ የሞት መጠን በቁጥር 711 ወይም  17.7% መቀነሱ  በብሔራዊ መንገድ ደህንነት ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ አስታወቀ፡፡ መደበኛ ጉባኤውን የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት…

Continue Reading በትራፊክ አደጋ የሞት መጠን መቀነሱ ተገለጸ

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ህብረተሰቡን የማንቃት ስራ ተከታታይነት ባለው መልኩ ይሰራል ተባለ፡፡

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ህብረተሰቡን የማንቃት ስራ ተከታታይነት ባለው መልኩ እንደሚሰራ የትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የትራንስፖርት ቢሮ ከኮከብ ሚዲያና ማስታወቂያ ጋር በመተባበር በመዲናዋ ለሁለት ቀናት የጎዳና ላይ ቅስቀሳ አካሂዷል፡፡ በቅስቀሳው ማስጀመሪያ…

Continue Reading የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ህብረተሰቡን የማንቃት ስራ ተከታታይነት ባለው መልኩ ይሰራል ተባለ፡፡

ከለቡ-ጀሞ በተሰራው የብስክሌት ኮሪደር የተጠቃሚዎች ቁጥር እየጨመረ ነው፡፡

አዲስ አበባ፤ ግንቦት 26፤ 2012፤ከለቡ-ጀሞ በተሰራው የብስክሌት ኮሪደር የተጠቃሚዎች ቁጥር በ10 እጥፍ መጨመሩን የትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በአራት ዙር የተሰበሰበው መረጃ እንደሚያሳየው የብስክሌት ተጠቃሚዎች ቁጥር ጠዋት ከ 3 ወደ 30፣ ቀትር…

Continue Reading ከለቡ-ጀሞ በተሰራው የብስክሌት ኮሪደር የተጠቃሚዎች ቁጥር እየጨመረ ነው፡፡