ለቢሮው የቴክኒክ ባለሙያዎች የፕሮጀክቶች ማኔጅመንት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ለመምራትና ለማስተዳደር የሚያግዝ ስልጠና ተሰጠ፡፡
(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ፤ መጋቢት 12/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ እና ተጠሪ ተቋማት ባለሙያዎች በቢሮው የሚከናወኑ ፕሮጀክቶችን በቴክኖሎጂ ለመምራትና ለማስተዳደር የሚያስችል ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናው የተሰጠው በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት…