ለቢሮው የቴክኒክ ባለሙያዎች የፕሮጀክቶች ማኔጅመንት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ለመምራትና ለማስተዳደር የሚያግዝ ስልጠና ተሰጠ፡፡

(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ፤ መጋቢት 12/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ እና ተጠሪ ተቋማት ባለሙያዎች በቢሮው የሚከናወኑ ፕሮጀክቶችን በቴክኖሎጂ ለመምራትና ለማስተዳደር የሚያስችል ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናው የተሰጠው በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት…

Continue Reading ለቢሮው የቴክኒክ ባለሙያዎች የፕሮጀክቶች ማኔጅመንት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ለመምራትና ለማስተዳደር የሚያግዝ ስልጠና ተሰጠ፡፡

የቃሊቲ – ቡልቡላ – ቅሊንጦ አደባባይ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በሁሉም አቅጣጫ ለትራፊክ ክፍት ሆኗል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11 ቀን 2016 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በደቡባዊ አዲስ አበባ ክፍል እያስገነባቸው ከሚገኙ ግዙፍ የመንገድ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው የቃሊቲ - ቡልቡላ - ቂሊንጦ አደባባይ…

Continue Reading የቃሊቲ – ቡልቡላ – ቅሊንጦ አደባባይ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በሁሉም አቅጣጫ ለትራፊክ ክፍት ሆኗል

በትራንስፖርት ቢሮ 9417 በነፃ የስልክ ጥሪ እየቀረቡ ያሉ የህዝብ ቅሬታዎች ምላሽ እየተሰጠባቸው መሆኑ ተገለፀ፡፡

(አዲስ አበባ ትራንፖርት ቢሮ፤ መጋቢት 09/ 2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖት ቢሮ ህብረተሰቡ በትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጡ ዙሪያ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በቢሮው ነፃ የስልክ ጥሪ መስመር 9417 ጥቆማዋችን በመቀበል…

Continue Reading በትራንስፖርት ቢሮ 9417 በነፃ የስልክ ጥሪ እየቀረቡ ያሉ የህዝብ ቅሬታዎች ምላሽ እየተሰጠባቸው መሆኑ ተገለፀ፡፡

ቢሮው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ16 ተቋማት ሲከናወን የነበረው የሪፎርም ስራ ተጠናቆ ወደ ተግባር ምዕራፍ መገባቱን አስታወቀ፡፡

፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡ ፐብሊክ ሰርቨስ ቢሮ፤ መጋቢት 9 ቀን 2016ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃለፊ ዶ/ር ጣሰው ገብሬ በከተማው በተመረጡ 16 ተቋማት ሲከናወን የነበረው የሪፎርም ስራ…

Continue Reading ቢሮው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ16 ተቋማት ሲከናወን የነበረው የሪፎርም ስራ ተጠናቆ ወደ ተግባር ምዕራፍ መገባቱን አስታወቀ፡፡

የህዝብ አገልጋይነት ትልቅ ክብር ሊሰጠው እንደሚገባ ተገለፀ።

(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ መጋቢት 06/2016ዓ.ም) ሁለተኛው ዙር የባህሪና የክህሎት ስልጠና ዛሬ ተጠናቀቀ፡፡ በስልጠናው ማጠናቀቂያ ወቅት የቢሮ ኃላፊ አቶ ምትኩ አስማረ እንደተናገሩት ስልጠናው ሰራተኞች የባህሪና ክህሎት ክፍተቶቻቸውን የሚሞሉበትና በተመደቡበት የስራ…

Continue Reading የህዝብ አገልጋይነት ትልቅ ክብር ሊሰጠው እንደሚገባ ተገለፀ።

ቢሮው ባደረገው አዲስ የሪፎርም አደረጃጀት በኃላ ለሰራተኞው የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት ጀመረ።

(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ የካቲት 25/2016ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር ባሉ የተመረጡ ተቋማት በተደረገው አዲስ የሪፎርም አደረጃጀት መነሻነት የቢሮው ሰራተኞች ውጤታማናነትን ለማሻሻልና የአገልጋይነት መንፈስን ለማስረፅ ስልጠናው ትልቅ አስተዋፅዖ እንደሚኖረው…

Continue Reading ቢሮው ባደረገው አዲስ የሪፎርም አደረጃጀት በኃላ ለሰራተኞው የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት ጀመረ።

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ለድሬደዋ አስተዳደር የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ባለስልጣን ልምዱን አካፈለ፡፡

(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ የካቲት 22/2016ዓ.ም ) ቢሮው ከድሬደዋ አስተዳደር የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ባለስልጣን ተቋማዊ የሪፎርም ስራዎችን ለማከናወን እንዲያስችል ልምድ ለመቅሰም ለመጡ የልዑካን አባላት በትራንስፖርት ዘርፉ እየተከናወኑ ያሉትን ስራዎች በተለይም…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ለድሬደዋ አስተዳደር የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ባለስልጣን ልምዱን አካፈለ፡፡

ቅንጅታዊ አሰራርን በማጠናከር የተሻለ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት መቻሉን የንፋስ ስልክ ላፍቶ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ገለፀ።

(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ የካቲት 22/2016ዓ.ም) የንፋስ ስልክ ላፍቶ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ከባለድርሻ አካላት ጋር ባለው ጠንካራ ቅንጅታዊ አሰራር ባለፈው የግማሽ በጀት ዓመት በርካታ አበረታች ስራዎችን ማከናወን መቻሉን ዛሬ…

Continue Reading ቅንጅታዊ አሰራርን በማጠናከር የተሻለ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት መቻሉን የንፋስ ስልክ ላፍቶ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ገለፀ።

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የሙስና ተጋላጭነት ስጋትን ለመቀነስ በተዘጋጀ የማስፈፀሚያ ዕቅድ ዙሪያ ውይይት አደረገ።

(አዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ የከቲት 20/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ስነምግባርና ፀረሙስና ዳይሬክቶሬት የቢሮውን ለሙስና ተጋላጭነት ስጋት የሆኑ አሰራሮች እንዲስተካከሉ በማድረግ በሙስና መከላከል ስራው ላይ ለውጥ ለማምጣት በተዘጋጀው የማስፈፀምያ…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የሙስና ተጋላጭነት ስጋትን ለመቀነስ በተዘጋጀ የማስፈፀሚያ ዕቅድ ዙሪያ ውይይት አደረገ።