ትራንስፖርት ቢሮ በሀገራችን ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀን “ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ቃል በድምቀት አከበረ፡፡

አዲስ አበባ፤ ህዳር 26፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ በዓለም ለ19ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀን "ሙስናን መታገል በተግባር" በሚል መሪ ቃል ከአጠቃላይ የትራንስፖርት ቢሮ…

Continue Reading ትራንስፖርት ቢሮ በሀገራችን ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀን “ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ቃል በድምቀት አከበረ፡፡

የባለድርሻ አካላትን የመፈፀም አቅም ለማሳደግ በአሰራር መመሪያዎች ዙሪያ ግምገማዊ ስልጠና ተካሄደ፡፡

አዲስ አበባ፤ ህዳር 24፤ 2015 ዓ.ም፤ የትራንስፖርት ሠራተኞችን እና የባላድርሻ አካላትን የመፈፀም አቅም ለማሳደግ በትራንስፖርት ህግ ማስከበር እና ተያያዥ የአሰራር መመሪያዎች ዙሪያ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የቦሌ ቅርንጫፍ…

Continue Reading የባለድርሻ አካላትን የመፈፀም አቅም ለማሳደግ በአሰራር መመሪያዎች ዙሪያ ግምገማዊ ስልጠና ተካሄደ፡፡

የከተማ አስተዳደሩ የመንገድ አውታሮችን ከማስፋፋት ጎን ለጎን የትራፊክ አደጋ እንዲቀንስ የሚረዱ ቴክኖሎጂዎችን በማልማት እና በማስፋት ትኩረት አደርጎ እየሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ::

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ በአለማቀፍ ደራጀ ለ17ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ15 ኛ ጊዜ የሚከበረውን የትራፊክ አደጋ ተጎጂዎች ማስታወሻ ቀን በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አካሂደ፡፡ በመርሀ ግብሩ ላይ…

Continue Reading የከተማ አስተዳደሩ የመንገድ አውታሮችን ከማስፋፋት ጎን ለጎን የትራፊክ አደጋ እንዲቀንስ የሚረዱ ቴክኖሎጂዎችን በማልማት እና በማስፋት ትኩረት አደርጎ እየሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ::

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አራዳ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሲኒማ ራስ (ደጎል)አደባባይ የሚገኘውን የሁለት የጉዞ መስመሮች የታክሲ መጫኛ ማውረጃ ቦታ ለውጥ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ አራዳ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ለረጅም ጊዜ የታክሲ መጫኛና ማውረጃ የነበረውን የሲኒማ ራስ (ደጎል) መጫኛና ማውረጃ የሚገኘውን ከፒያሳ ካዛንቺስና…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አራዳ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሲኒማ ራስ (ደጎል)አደባባይ የሚገኘውን የሁለት የጉዞ መስመሮች የታክሲ መጫኛ ማውረጃ ቦታ ለውጥ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች ከባለ ሶስትና አራት እግር ባጃጅ ባለንብረቶች ጋር በአገልግሎት አሰጣጥ ረቂቅ መመሪያ አተገባበር ዙሪያ ውይይት ማካሄድ ጀመሩ፡፡

አዲስ አበባ፤ ህዳር 13፤ 2015 ዓ/ም፤ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የኮልፌ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ከባለ ሶስትና አራት እግር ባጃጅ ተሽከርካሪዎችን የአገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል በተዘጋጀው ረቂቅ መመሪያ አተገባበር ዙሪያ ከሚመለከታቸው…

Continue Reading አዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች ከባለ ሶስትና አራት እግር ባጃጅ ባለንብረቶች ጋር በአገልግሎት አሰጣጥ ረቂቅ መመሪያ አተገባበር ዙሪያ ውይይት ማካሄድ ጀመሩ፡፡

የትራንስፖርት ዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ::

አዲስ አበባ፤ ህዳር 12፤ 2015 ዓ/ም፤ የትራንስፖርት ዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ዛሬ ከተጠሪ ተቋማት ጋር የ2015 በጀት ዓመት የ አራት ወር የስራ…

Continue Reading የትራንስፖርት ዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ::

በከተማዋ የትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጡ ያሉ የባለሶስትና አራት እግር ባጃጅ ተሽከርካሪዎች የአሰራር መመሪያ ሊዘጋጅላቸው መሆኑ ተገለፀ፡፡

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ከአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ ቢሮና ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በጋራ በመሆን በአዲስ አበባ ከተማ በህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ተሰማርተው አገልግሎት እየሰጡ ካሉ የባለሶስት እና አራት እግር…

Continue Reading በከተማዋ የትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጡ ያሉ የባለሶስትና አራት እግር ባጃጅ ተሽከርካሪዎች የአሰራር መመሪያ ሊዘጋጅላቸው መሆኑ ተገለፀ፡፡

የትራንስፖርት ሠራተኞችን የመፈፀም አቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡

አዲስ አበባ፤ ህዳር 08፤ 2015፤ የትራንስፖርት ሠራተኞችን የመፈፀም አቅም ለማሳደግ ለማዕከል ዳይሬክተሮችና ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው የሁለት ዙር ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ ስልጠናው ቢሮው የተሰጠውን ተልዕኮ በብቃት ለመፈጸም፣ ተጨባጭ ውጤት የሚመጣበትን አሰራር ለመዘርጋትና…

Continue Reading የትራንስፖርት ሠራተኞችን የመፈፀም አቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ለትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የቁጥጥር ሠራተኞች በአገልግሎት አሰጣጥና ሙያዊ ስነ ምግባር ዙሪያ በአዲስ አበባ ስራ አመራር አካዳሚ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 07/ 2015 ዓ/ም፤ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ በስሩ ለሚገኙ አጠቃላይ የቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የቁጥጥር ሠራተኞች በአገልግሎት አሰጣጥና ሙያዊ ስነ ምግባር ዙሪያ በአዲስ አበባ ስራ አመራር አካዳሚ የስልጠና…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ለትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የቁጥጥር ሠራተኞች በአገልግሎት አሰጣጥና ሙያዊ ስነ ምግባር ዙሪያ በአዲስ አበባ ስራ አመራር አካዳሚ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ከተገልጋይና ከባለድርሻ አካላት ጋር የ2015 የአራት ወር የእቅድ አፈፃፀም ገመገመ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር/2015፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ የ2015 በጀት አመት የአራት ወር የዕቅድ አፈፃፀሙን ከባለድርሻና ተገልጋይ አካላት ጋር ገመገመ፡፡ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የእቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት አቶ ይታያል…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ከተገልጋይና ከባለድርሻ አካላት ጋር የ2015 የአራት ወር የእቅድ አፈፃፀም ገመገመ፡፡