ሪፎርም ካደረጉ 16ቱ ተቋማት ጋሩ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ሪፎርም በተደረጉ ተቋማት የተጀመረውን የትግበራ ምዕራፍ ውጤታማ በማድረግና በትኩረት በዝግጅት ምዕራፍ የተጀመሩ ስራዎችን በማስቀጠል እና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ስራን ለማከናወን ብሎም…
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ሪፎርም በተደረጉ ተቋማት የተጀመረውን የትግበራ ምዕራፍ ውጤታማ በማድረግና በትኩረት በዝግጅት ምዕራፍ የተጀመሩ ስራዎችን በማስቀጠል እና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ስራን ለማከናወን ብሎም…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከሰሞኑ የኮሪደር ልማቱን አስመልክተው ከሰጡት መግለጫ የተወሰደ፦ ከምትክ ቦታ ጋር በተያያዘ ሰፊ ቦታ ያስፈልገናል ያሉትን በኮልፌ ቀራንዮ፣ ጉለሌ፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶና ለሚ ኩራ ክፍለ ከተሞች ቦታዎች ተሰጥቷቸዋል፡፡…
በአዲስ አበባ ከተማ በሚከናወኑ የኮሪደር ልማት እና መልሶ ማልማት ስራዎች ከካሳ ክፍያና ቅርስ አጠባበቅ መሰል ጉዳዮች ጋር ተያይዞ የሚዘዋወሩ መረጃዎች ተጨባጭ ያልሆኑ አሉባልታዎች መሆናቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ። ከንቲባ አዳነች…
(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ መጋቢት 21/2016 ዓ.ም) በአደዋ የተፈፀመ ታሪክን፣ጀግንነትን ፣ፅናትን መታሰቢያ ታስቦ የተሰራው የአደዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ከሚሰጣቸው ዘርፈ ብዙ አገልግሎቶች ባሻገር ህብረተሰቡ ደህንነቱ ተጠብቆ የብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት የሚያገኝበትን…
- የልማት ኮሪደር ስራዎቹ በአምስት ኮሪደሮች ተለይተው ግንባታቸው በመፋጠን ላይ ይገኛል - የልማት ኮሪደር ስራዎቹ ስድስት ክፍለከተሞችን ያካልላሉ - የልማት ኮሪደር ስራዎቹ ሲጠናቀቁ ለከተማችን ተጨማሪ ውበት ብቻ ሳይሆን ተጨማሪ ገቢም…
(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ መጋቢት 19/2016ዓ.ም ) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ዛሬ ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ በመሆን በ9ወራት በቅንጅት በጋራ የተሰሩ ስራዎችንና የመጡ ተጨባጭ ለውጦችን በጋራ ገምግሟል። በውይይቱም ከተማዋ ለተያያዘችው…
የማልማት ሥራ ሂደቱ በግሉ ክፍለ ኢኮኖሚና በመንግሥት ብሎም አነስተኛ ገቢ ባላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች እና የተለያዩ አካላት የተያዙና የተከራዩ ንብረቶችን የነካ ሊሆን ቢችልም ይህ ለረዥም ጊዜ ፋይዳ ትልም ይዞ የተነሳ ሥራ…
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ በተገኙበት የትራፊክ መጨናነቅን ለማሻሻል እና የመንገድ የተሻለ አጠቃቀምን ተግባራዊ ለማድረግ ያለመ ጥናት ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደርጓል፡፡ የትናቱ ዓላማ በአዲስ አበባ…
/አዲስ አበባ መጋቢት 18/2016 ዓ.ም/ ድርጅቱ ከአሁን ቀደም ሲጠቀምባቸው የነበሩ ትኬቶችን (ህትመት) ሙሉ በሙሉ በአዲስ ህትመት በመለወጥ ወደ ተግባር ሊገባ እንደሆነ ተገለፀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት አንበሳ የከተማ…
(አዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፣ መጋቢት 16፣ 2016) የመጀመሪያዎቹ በኤሌክትሪክ ሃይል የሚሠሩ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች ዛሬ ከቦሌ_በእስጢፋኖስ_አራትኪሎ_ሽሮሜዳ አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል። አውቶብሶቹን ወደ አገልግሎት ያስገባው ቬሎሲቲ ኤክስፕረስ የሚባል የግል ድርጅት ነው። አውቶብሶቹ…