በትራንስፖርት ቢሮ 9417 በነፃ የስልክ ጥሪ እየቀረቡ ያሉ የህዝብ ቅሬታዎች ምላሽ እየተሰጠባቸው መሆኑ ተገለፀ፡፡

(አዲስ አበባ ትራንፖርት ቢሮ፤ ሰኔ 19/ 2015 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖት ቢሮ በትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጡ ዙሪያ የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ባዘጋጀው ነፃ የስልክ ጥሪ መስመር 9417 ጥቆማዋችን…

Continue Reading በትራንስፖርት ቢሮ 9417 በነፃ የስልክ ጥሪ እየቀረቡ ያሉ የህዝብ ቅሬታዎች ምላሽ እየተሰጠባቸው መሆኑ ተገለፀ፡፡

የኢፕድ ስልጠና ማዕከል ከሰባት ሺህ በላይ ለሚሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ አውቶብስ ድርጅት አመራሮችና ሰራተኞች የሚሰጠውን ስልጠና ጀመረ (ኢ ፕ ድ)

ለፌዴራልና ለከተማ አስተዳደር ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች ተከታታይ ስልጠናዎችን እየሰጠ ያለው የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት (ኢፕድ) ስልጠና ማዕከል፤ ከሰባት ሺህ በላይ ለሚሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ አውቶብስ ድርጅት አመራሮች እና ሰራተኞች የሚሰጠውን ስልጠና…

Continue Reading የኢፕድ ስልጠና ማዕከል ከሰባት ሺህ በላይ ለሚሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ አውቶብስ ድርጅት አመራሮችና ሰራተኞች የሚሰጠውን ስልጠና ጀመረ (ኢ ፕ ድ)

የአዲስ አበባ ትላልቅ ገፀ-በረከቶች (#1)

ግዙፍ የመንገድ መሰረተ-ልማት በአዲስ አበባ የአዲስ አበባ ከተማን የመንገድ መሠረተ-ልማት ለማስፋፋትና ለማዘመን የነባር መንገዶች ማሻሻያ እና የአዳዲስ መንገዶች ግንባታ እየተከናወነባቸው ከሚገኙ አካባቢዎች አንዱ የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ነው፡፡ በደቡባዊው የአዲስ…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትላልቅ ገፀ-በረከቶች (#1)

የለሚኩራ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት እና ክፍለ ከተማው በትራንስፖርት ዘርፉ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ገመገሙ።

(አዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ ሰኔ 08/2015 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የለሚ ኩራ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጡን ለማሻል ከተቋቋመው ግብረ-ሃይል ጋር በጋራ በመሆን በ15 ቀናት የተሰሩ ስራዎችን ዛሬ…

Continue Reading የለሚኩራ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት እና ክፍለ ከተማው በትራንስፖርት ዘርፉ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ገመገሙ።

የአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣንየተሽከርካሪ የቦሎ አገልግሎቱን ማዘመኑን ገለፀ።

(አዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ ሰኔ 07/2015 ዓ.ም) የአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ቀደም ሲል በማንዋል ሲሰጥ የነበረውን የተሽከርካሪ የቦሎ አገልግሎት ከሰኔ 5/2015 ዓ.ም ጀምሮ በሲስተም አገልግሎት እንደሚሰጥ አሳወቀ። የባለስልጣን መስሪያ…

Continue Reading የአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣንየተሽከርካሪ የቦሎ አገልግሎቱን ማዘመኑን ገለፀ።

የቦሌ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት በክፍለ ከተማው ካሉ የታክሲ ተራ ማስከበር ማህበራት ጋር ውይይት አካሄደ።

የቦሌ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ከታክሲ ተራ አስከባሪ ዙሪያ የሚስተዋሉ ህገወጥ ተግባራትን ለመከላከል በክፍለ ከተማው ካሉ 250 የታክሲ ተራ ማስከበር ማህበራት ጋር ትላንት በቦሌ ክፍለ ከተማ የመሰብሰብያ አዳራሽ በጋራ መክሯል።…

Continue Reading የቦሌ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት በክፍለ ከተማው ካሉ የታክሲ ተራ ማስከበር ማህበራት ጋር ውይይት አካሄደ።

“ነገን ዛሬ እንትከል” የ2016 ዓመት የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር ዛሬ በአፋር ክልል በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን በይፋ አስጀምረዋል ።በዚህም 6.5 ቢሊዮን ችግኞች ይተክላሉ።

የከተማችን ነዋሪዎች በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ትግበራ ላይ በንቃት እንድትሳተፉ ጥሪ አቀርባለሁ። ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

Continue Reading “ነገን ዛሬ እንትከል” የ2016 ዓመት የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር ዛሬ በአፋር ክልል በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን በይፋ አስጀምረዋል ።በዚህም 6.5 ቢሊዮን ችግኞች ይተክላሉ።

በህገ ወጥ የባለሶስት እግር የባጃጅ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለፀ፡፡

የንፋስ ስልክ ላፍቶ የትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት በክፍለ ከተማው የባለ ሶስት እግር ባጃጅ ትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጡ ያሉ ህገ ወጥ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አሳወቀ፡፡ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ ፅህፈት…

Continue Reading በህገ ወጥ የባለሶስት እግር የባጃጅ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለፀ፡፡