በትራንስፖርት ቢሮ ስር ያሉ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች በ 60 ቀናት በየቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቱ ሊከናወኑ በታቀዱ እቅዶች ላይ የጋራ ውይይት እያካሄዱ ነው።

ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶቹ የክረምት 2 ወራት ማስፈፀሚ እቅድን ከሰራተኛውና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ከትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ፣ ከከተማ አውቶብስ፣ ከደንብ ማስከበር ፣ከትራፊ ፖሊስ፣ ከክፍለ ከተማው ፖሊስ፣ ከታክሲ ተራ አስከባሪ አመራሮች፣ ከታክሲ ማህበራት…

Continue Reading በትራንስፖርት ቢሮ ስር ያሉ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች በ 60 ቀናት በየቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቱ ሊከናወኑ በታቀዱ እቅዶች ላይ የጋራ ውይይት እያካሄዱ ነው።

የአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን የ2015 የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት አካል የሆነውን የአቅመ ደካማ ወገኖች የመኖሪያ ቤት እድሳት የማስጀመሪያ መርሃ-ግብር አካሄደ።

አዲስ አበባ፤ ግንቦት 17/2015 ዓ.ም፤ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ምትኩ አስማረ እና የጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተስፋዬ ኦሜጋ በጋራ በመሆን በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ወረዳ…

Continue Reading የአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን የ2015 የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት አካል የሆነውን የአቅመ ደካማ ወገኖች የመኖሪያ ቤት እድሳት የማስጀመሪያ መርሃ-ግብር አካሄደ።

ለብልሹ አሰራር ተጋላጭ ለሆኑ የስራ ክፍሎች በሙያዊ ስነ ምግባር ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

አዲስ አበባ፤ ግንቦት 2015/ዓ.ም፤ በትራንስፖርት ቢሮ ለብልሹ አሰራር ተጋላጭ ለሆኑ የስራ ክፍሎች የህዝብ አገልጋይነት መንፈስ በመላበስ አገልግሎት ስለመስጠትና በህይወት ክህሎት ግንዛቤ ዙሪያ የግምሽ ቀን ስልጠና ተሰጠ፡፡ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ…

Continue Reading ለብልሹ አሰራር ተጋላጭ ለሆኑ የስራ ክፍሎች በሙያዊ ስነ ምግባር ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

የመንገድ_ትራፊክ_አደጋን_ለመከላከል_እና_የመንገድ_ደህንነትን ለማረጋገጥ ቅድሚያ ልንሰጣቸው የሚገቡ ስራዎች !

Continue Reading የመንገድ_ትራፊክ_አደጋን_ለመከላከል_እና_የመንገድ_ደህንነትን ለማረጋገጥ ቅድሚያ ልንሰጣቸው የሚገቡ ስራዎች !

የትራንስፖርት ቢሮ ከኮሎምቢያ አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ የብስክሌት የደህንነት መሳሪያዎችን ድጋፍ አገኘ

አዲስ አበባ፤ ግንቦት 10/2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳር የትራንስፖርት ቢሮ የብስክሌት ትራንስፖርትን በመዲናዋ ለማስፋፋት እየሰራ ላለው ስራ ከሚያስፈልጉ ቁሳቁሶች መካከል አንዱና ጠቃሚ የሆነውን የብስክሌት ደህንነት መሳሪያዎችን ከኮሎምቢያ አለም አቀፍ…

Continue Reading የትራንስፖርት ቢሮ ከኮሎምቢያ አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ የብስክሌት የደህንነት መሳሪያዎችን ድጋፍ አገኘ

2 ቀን ብቻ ቀረው!

የሞተር ብስክሌት መንቀሳቀሻ ፈቃድ ዲጂታል መታወቂያ መውሰጃ ቀን ሁለት ቀን ብቻ ቀረው! ጂፒ ኤስ ወዳስገጠሙበት ድርጅት ሄደው የሞተር ብስክሌት መንቀሳቀሻ ፈቃድ ዲጂታል መታወቂያዎን ፈጥነው በእጅዎ ያስገቡ! ከግንቦት 11/2015 ጀምሮ በከተማችን…

Continue Reading 2 ቀን ብቻ ቀረው!

የትራንስፖርት ሚኒስትሩና የቢሮ ኃላፊው የአዲስ አበባ ከተማ የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን ተዘዋውረው ተመለከቱ

(አ.አ ግንቦት 7/ 2015 ዓ.ም) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ ከአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ምትኩ አስማረ ጋር በመሆን በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች በመዘዋወር በስራ…

Continue Reading የትራንስፖርት ሚኒስትሩና የቢሮ ኃላፊው የአዲስ አበባ ከተማ የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን ተዘዋውረው ተመለከቱ

300 ረዳት የተማሪ ትራፊክ ፖሊሶች የመልካምነት እና የበጎ ፈቃድ ስራን ተቀላቀሉ

(ግንቦት 05/2015 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ 300 ረዳት የተማሪ ትራፊክ አስተባባሪዎችን አስመረቀ፡፡ ኤጀንሲው ባለፉት አምስት ሳምንታት የተማሪዎቹን የትምህርት ጊዜ በማይነካ ቅዳሜ እና እሁድ ለትራፊክ አደጋ ተጋለጭ…

Continue Reading 300 ረዳት የተማሪ ትራፊክ ፖሊሶች የመልካምነት እና የበጎ ፈቃድ ስራን ተቀላቀሉ

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ባለፈው ክረምት ወቅት የተከላቸውን ችግኞች የእንክብካቤ ስራ አከናወነ፡፡

አዲስ አበባ፤ ግንቦት 01፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳር የትራንስፖርት ቢሮ ባለፈው ክረምት ወቅት በመዲናዋ ገላን የጋራ መኖሪያ መንደር አካባቢ የተከላቸውን ችግኞች የእንክብካቤ ስራ ዛሬ አከናውኗል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ባለፈው ክረምት ወቅት የተከላቸውን ችግኞች የእንክብካቤ ስራ አከናወነ፡፡