ከተማችን ውብ ሆና እንግዶቿን እንድትቀበል መንገዶችን በማስዋብ አስተዋፅዖ ያበረከታችሁ ፤ ጉባኤው ከተጀመረበት እለት ጀምሮ አገልግሎት በመስጠት በፍጹም ኢትዮጽያዊ ጨዋነት እንግዶችን ስታስተናግዱ ለነበራችሁ ፤ የህብረቱ ጉባኤ ፍፁም ሰላማዊ በሆኑ መልኩ እንዲጠናቀቅ በተጠንቀቅ ሀላፊነታችሁን ለተወጣችሁ የፁጥታ አካላት ሁሉ ልባዊ ምስጋናዬን ላቀርብላችሁ እወዳለሁ::
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ!
![](http://aatb.gov.et/wp-content/uploads/2024/02/428603649_896106112519762_5858871748426325672_n.jpg)
![](http://aatb.gov.et/wp-content/uploads/2024/02/428613515_896106269186413_4303864287672040420_n.jpg)
![](http://aatb.gov.et/wp-content/uploads/2024/02/428615507_896106072519766_4583287649183005964_n.jpg)
![](http://aatb.gov.et/wp-content/uploads/2024/02/428616476_896106302519743_4245925547878329001_n.jpg)
![](http://aatb.gov.et/wp-content/uploads/2024/02/428616563_896106175853089_3599949851756155285_n.jpg)