37 ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እጅግ ዉጤታማ ፣ ደማቅ እና ውብ በሆነ ሁኔታ በሰላም ተጠናቅቋል::

ከተማችን ውብ ሆና እንግዶቿን እንድትቀበል መንገዶችን በማስዋብ አስተዋፅዖ ያበረከታችሁ ፤ ጉባኤው ከተጀመረበት እለት ጀምሮ አገልግሎት በመስጠት በፍጹም ኢትዮጽያዊ ጨዋነት እንግዶችን ስታስተናግዱ ለነበራችሁ ፤ የህብረቱ ጉባኤ ፍፁም ሰላማዊ በሆኑ መልኩ እንዲጠናቀቅ…

Continue Reading 37 ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እጅግ ዉጤታማ ፣ ደማቅ እና ውብ በሆነ ሁኔታ በሰላም ተጠናቅቋል::

የቦሌ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻል ከቦሌ ሚካሌል–ቦሌ ቡልቡላ እና ከቦሌ ሚካሌል–ሪቬንቲ

አገልግሎት ሲሰጥበት የነበረውን የመጫኛና ማውረጃ ቦታ በአዲስ ተርሚናል መቀየሩን ገልፆል። አዲሱ ተርሚናል በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 ልዩ ቦታው ቦሌ ሚካኤል አከባቢ በአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን የተገነባ ሲሆን ተርሚናሉ ተመርቆ…

Continue Reading የቦሌ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻል ከቦሌ ሚካሌል–ቦሌ ቡልቡላ እና ከቦሌ ሚካሌል–ሪቬንቲ

37ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ እና ነገ በአዲስ አበባ ይካሄዳል።

---------- ጉባኤው "ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን አፍሪካዊ ማስተማር፤ የማይበገሩ የትምህርት ስርዓቶች በመገንባት በአፍሪካ ሁሉን አቀፍ፣ የሕይወት ዘመን፣ ጥራትና አግባብነት ያለው የትምህርት ተደራሽነትን ማስፋት“ በሚል የአፍሪካ ሕብረት ባዘጋጀው የ2024 መሪ ሀሳብ…

Continue Reading 37ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ እና ነገ በአዲስ አበባ ይካሄዳል።

ሰራተኞች በኤች አይ ቪ ኤድስ ላይ ያለውን ግንዛቤ በማዳበር በቫይረሱ ሰላባና ተጋላጭ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ለመታደግ የበኩላችንን ሚና መወጣት እንዳለባቸው ተጠቆመ፡፡ (የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የካቲት 07 ቀን 2016ዓ.ም)

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የኤች አይ ቪ ኤድስ በተመለከተ በማዕከል እና ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ለሚገኙ ሰራተኞች ከአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ለሁለት ቀናት ስልጠና በተደረገበት ወቅት እንደተገለፀው ሰራተኛው ራሱን ከበሽታው…

Continue Reading ሰራተኞች በኤች አይ ቪ ኤድስ ላይ ያለውን ግንዛቤ በማዳበር በቫይረሱ ሰላባና ተጋላጭ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ለመታደግ የበኩላችንን ሚና መወጣት እንዳለባቸው ተጠቆመ፡፡ (የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የካቲት 07 ቀን 2016ዓ.ም)