ዘርፉ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በወቅታዊ የባጃጅና የትራንስፖርት ችግሮች እና መፍትሔዎች ዙሪያ ውይይት አደረገ፡፡
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 15፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ በከተማዋ በሚስተዋሉ ወቅታዊ በባጃጅና የትራንስፖርት ችግሮች እንዲሁም አሁናዊ ሁናቴና መፍትሔዎች ዙሪያ ዘርፉ ከሚመለከታቸው ሴክተር ተቋማት፤ ባለድርሻ አካላት ጋር…
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 15፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ በከተማዋ በሚስተዋሉ ወቅታዊ በባጃጅና የትራንስፖርት ችግሮች እንዲሁም አሁናዊ ሁናቴና መፍትሔዎች ዙሪያ ዘርፉ ከሚመለከታቸው ሴክተር ተቋማት፤ ባለድርሻ አካላት ጋር…
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 15፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የስርዓተ-ፆታ እና ባለዘርፈ ብዙ ጉዳዮች፤ ከከተማ አስተዳደሩ ሴቶች ፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ጋር በጋራ በመሆን የግንዛቤ ማስጨበጫ…
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 12፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የሞተር አልባ ትራንስፖርት ማስፋፊያ ዳይሬክቶሬት የትራንስፖርት ዘርፍ የአየር ንብረት ለውጥ ቡድን ከከተማው የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በጋራ በመሆን…
መጋቢት 08/2015ዓ.ም፤ አዲስ አበባ፤ የባለሶስት እና አራት እግር (ባጃጅ) ተሽከርካዎች የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ ባወጣው መመሪያ ብቻ ከነገ መጋቢት 09/2015ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ ቢሮው ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ…
የአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ከዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በየደረጃው ለሚገኙ የህዝብ ግንኙነት አመራሮች በስትራቴጂክ ኮሙኒኬሽን እና በመሰል ጉዳዮች ላይ የአቅም ግምባታ ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል። የአዲስ አበባ ከተማ…