ማሳሰቢያ ለሞተር ብስክሌት አሽከርካሪዎች በሙሉ፦

(መስከረም 19/2015 ዓ.ም) ከነገ ወዲያ ቅደሜ መስከረም 21/2015 የኢሬቻ በዓል ሊከበር ቅድመ ዝግጅቶች እየተደረገ ይገኛል። ለኢሬቻ በዓል በሁሉም የከተማችን መግቢያ በሮች የሚገቡ የበዓሉ ታዳሚዎች ስለሚኖሩ ለጋራ ደህንነት፣ ሰላም እና ጸጥታ…

Continue Reading ማሳሰቢያ ለሞተር ብስክሌት አሽከርካሪዎች በሙሉ፦

የታለመለት የነዳጅ ድጎማ ተጠቃሚ የሆኑ የሕዝብ ትራንስፖርት ተሽክርካሪዎች በሚጠቀሙት ነዳጅ ላይ በ2ኛው ምዕራፍምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አልተደገረም።

የነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዚህም በአዲስ አበባ ከተማ ፦ - ቤንዚን በሊትር 57 ብር ከ05 ሳንቲም፣ - ነጭ ናፍጣ በሊትር 59…

Continue Reading የታለመለት የነዳጅ ድጎማ ተጠቃሚ የሆኑ የሕዝብ ትራንስፖርት ተሽክርካሪዎች በሚጠቀሙት ነዳጅ ላይ በ2ኛው ምዕራፍምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አልተደገረም።