የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ Addis Ababa City Communication Post Author:frezwed ayele Post published:April 3, 2024 Post Category:ዜና Post Comments:0 Comments በአዲስ አበባ ከተማ በሚከናወኑ የኮሪደር ልማት እና መልሶ ማልማት ስራዎች ከካሳ ክፍያና ቅርስ አጠባበቅ መሰል ጉዳዮች ጋር ተያይዞ የሚዘዋወሩ መረጃዎች ተጨባጭ ያልሆኑ አሉባልታዎች መሆናቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኮሪደር ልማት እና የመልሶ ማልማት ስራዎች አጠቃላይ ሂደት ላይ መግለጫ ሰጥተዋል። You Might Also Like በመዲናዋ በኮሪደር ልማት ስራ በመልማት ላይ ያሉ አከባቢዎች የምሽት ገፅታዎች፦ June 11, 2024 “ህብረ-ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የህዝብ ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፤ February 28, 2024 ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ የብሉምበርግ ብስክሌት መሰረተ ልማት ኢንሺዬቲቭ ሽልማትን በማሸነፏ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላለፉ June 6, 2023 Leave a Reply Cancel replyCommentEnter your name or username Enter your email Enter your website URL (optional)
“ህብረ-ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የህዝብ ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፤ February 28, 2024
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ የብሉምበርግ ብስክሌት መሰረተ ልማት ኢንሺዬቲቭ ሽልማትን በማሸነፏ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላለፉ June 6, 2023