ከመገናኛ ሜክሲኮ መስመር የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት መጫኛ ተርሚናል የቦታ ለውጥ ተደርጓል። የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ Post Author:frezwed ayele Post published:September 3, 2024 Post Category:ዜና Post Comments:0 Comments የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት ከመገናኛ ሜክሲኮ መስመር መገናኛ ቤተልሄም ህንፃ ስር ሲሰጥ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ከዛሬ ነሐሴ 15/2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ መገናኛ ዘፍመሽ ፊት ለፊት አገልግሎት መስጠት የጀመረ መሆኑን የካ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አሳውቋል። You Might Also Like በአዲሱ የሪፎርም አደረጃጀት ቢሮ ላይ ለተመደቡ አዲስ የስምሪትና የቁጥጥር ሰራተኞች የአገልግሎት አሰጣጡን መስክ በመውረድ የተግባር ስልጠና ወሰዱ። April 16, 2024 ከታለመለት የነዳጅ ድጎማ አፈፃፀም ዙሪያ ከተሽከርካሪ ባለንብረቶች ማህበር ጋር ውይይት ተደረገ፡፡ August 5, 2022 በአዲስ አበባ በመከናወን ላይ የሚገኘው የልማት ኮሪደር ስራን በተመለከተ:- April 3, 2024 Leave a Reply Cancel replyCommentEnter your name or username Enter your email Enter your website URL (optional)
በአዲሱ የሪፎርም አደረጃጀት ቢሮ ላይ ለተመደቡ አዲስ የስምሪትና የቁጥጥር ሰራተኞች የአገልግሎት አሰጣጡን መስክ በመውረድ የተግባር ስልጠና ወሰዱ። April 16, 2024