ከመገናኛ ሜክሲኮ መስመር የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት መጫኛ ተርሚናል የቦታ ለውጥ ተደርጓል። የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ Post Author:frezwed ayele Post published:September 3, 2024 Post Category:ዜና Post Comments:0 Comments የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት ከመገናኛ ሜክሲኮ መስመር መገናኛ ቤተልሄም ህንፃ ስር ሲሰጥ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ከዛሬ ነሐሴ 15/2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ መገናኛ ዘፍመሽ ፊት ለፊት አገልግሎት መስጠት የጀመረ መሆኑን የካ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አሳውቋል። You Might Also Like የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ አመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ July 26, 2024 የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የሙስና ተጋላጭነት ስጋትን ለመቀነስ በተዘጋጀ የማስፈፀሚያ ዕቅድ ዙሪያ ውይይት አደረገ። February 28, 2024 የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ ጋር የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ June 26, 2024 Leave a Reply Cancel replyCommentEnter your name or username Enter your email Enter your website URL (optional)