“ህብረ-ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የህዝብ ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፤ Post Author:frezwed ayele Post published:February 28, 2024 Post Category:ዜና Post Comments:0 Comments ——— በ11ዱም ክ/ተሞች እየተካሄደ በሚገኘው በዚህ የውይይት መድረክ ተሳታፊ የሆኑ የከተማችን ነዋሪዎች አጠቃላይ ሀገራዊ፣ ከተማዊ እና ከባቢያዊ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እንዲሁም የሠላም ሁኔታዎች ዙሪያ ሰፊ ውይይት በማድረግ ላይ ይገኛሉ። You Might Also Like የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የፋይናንስ ዘርፍ ተሸላሚ ሆነ። June 26, 2024 የተቋም ለውጥና አሰራርን ማዘመን በሚል ርዕስ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ። July 3, 2024 ከኬንያ ሞምባሳ የመጡ ሉኡካን ቡድን አባላት በመንገድ ደህንነትና ፍሰት እንዲሁም በትራንስፖርት ስርዓት ዙሪያ ልምድ ወሰዱ። February 23, 2024 Leave a Reply Cancel replyCommentEnter your name or username Enter your email Enter your website URL (optional)