በታክሲዎችና ብዙሃን ትራንስፖርት የተሳፋሪ ቁጥር በግማሽ እንዲቀንስ ውሳኔ ተላለፈ፡፡
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012፡ የትራንስፖርት ቢሮ በታክሲዎችና ብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን ዙሪያ በዛሬው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ ተሸከርካሪዎች የተሳፋሪ…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012፡ የትራንስፖርት ቢሮ በታክሲዎችና ብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን ዙሪያ በዛሬው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ ተሸከርካሪዎች የተሳፋሪ…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2012፤ በኢትዮጵያና በኮሪያ ኢምፖርት ኤክስፖርት ባንክ መካከል ለአዲስ አበባ ከተማ ፈጣን የከተማ አውቶቡስ B6 ኮሪደር ፕሮጀክት የሚውል የ63 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የብድር ስምምነት ተፈርሟል። የብድር ስምምነቱን…
መጋቢት 10፣ 2012፤ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ትርፍ የሚጭኑ ባለታክሲዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ ይገኛል፡፡ ከባለፈው ሰኞ ጀምሮ የሕዝብ አገልግሎት ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች እና ባለታክሲዎች መጨናነቅ እንዳይፈጥሩ መመሪያ ተላልፎላቸው መመሪያውን ጠብቀው…
የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እየተደረገ ያለው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የህዝብ ትራንስፖርት ተጠቃሚዎች አስታወቁ፡፡ የንፅህና መስጫ አገልግሎት አቅርቦት ስራው ጥሩ ነው ያሉት አስተያየት ሰጪዎቹ ግንዛቤ የመስጠት ስራውም በተጀመረው ልክ ተጠናክሮ…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012፤ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እጅ መታጠብን ጨምሮ የተለያዩ እርምጃዎችን መውሰድ አስፈላጊ መሆኑን የህክምና ባለሙያዎች ይመክራሉ። ከዚህ ውስጥ ሰዎች በሚበዙባቸው አካባቢዎች በተለይ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመጠቀም ርቀትን መጠበቅ…
የትራንስፖርት ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የቅድሚያ ጥንቃቄ ስራዎችን እየተገበሩ ይገኛል፡፡ አመራሮችና ሰራተኞች እጃቸውን በመታጠብ ከቫይረሱ ራሳቸውን እንዲጠብቁ እየተሰራ ነው፡፡ የቫይረሱን ወረርሽኝ ለመቀነስ እንዲቻል እጃቸዉን እንዲታጠቡ ለሁሉም ዳይሬክቶሬት…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012፤ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ከፌደራልና ከክልል ኮሙዩኒኬሽን አመራሮች ጋር በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ተወያይተዋል። የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ማስረጃን መሰረት ያደረገ መረጃን…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት፤ 8፣ 2012፤ በብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ርብርብ እየተደረገ ነው፡፡ በከተማዋ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የተለያዩ የቅድመ መከላከያ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ይገኛል። በተለይ በአንበሳ የከተማ…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2012፤ በበጀት ዓመቱ የስምንት ወራት በትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ አበረታች ውጤት መመዝገቡን የትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የትራንስፖርት ቢሮ በ2012 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ከተጠሪ ተቋማት ጋር…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012፣ መርካቶ የአውቶቡስ ተርሚናል ግንባታ በመፋጠን ላይ መሆኑን የትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ተርሚናሉ 84 በመቶ የደረሰ ሲሆን፥ በ2012 በጀት አመት ሙሉ በሙሉ ለማጠናቀቅ ርብርብ በመደረግ ላይ ነው፡፡…