ከለቡ-ጀሞ በተሰራው የብስክሌት ኮሪደር የተጠቃሚዎች ቁጥር እየጨመረ ነው፡፡

አዲስ አበባ፤ ግንቦት 26፤ 2012፤ከለቡ-ጀሞ በተሰራው የብስክሌት ኮሪደር የተጠቃሚዎች ቁጥር በ10 እጥፍ መጨመሩን የትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በአራት ዙር የተሰበሰበው መረጃ እንደሚያሳየው የብስክሌት ተጠቃሚዎች ቁጥር ጠዋት ከ 3 ወደ 30፣ ቀትር…

Continue Reading ከለቡ-ጀሞ በተሰራው የብስክሌት ኮሪደር የተጠቃሚዎች ቁጥር እየጨመረ ነው፡፡

ቃሊቲ የአውቶቡስ ዴፖ ተመረቀ፡፡

አዲስ አበባ፤ ግንቦት 8፤ 2012 ዓ.ም፤በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ ቃሊቲ የአውቶቡስ ዴፖን በዛሬው ዕለት በይፋ አስመረቀ፡፡ ለዴፖው ግንባታ 789.5 ሚሊዮን ብር በጀት ወጪ ተደርጎበታል፡፡ በአንድ ጊዜ ከ250 እስከ…

Continue Reading ቃሊቲ የአውቶቡስ ዴፖ ተመረቀ፡፡

ቃሊቲ የአውቶቡስ ዴፖ ሊመረቅ ነው፡፡

አዲስ አበባ፤ ግንቦት 6፤ 2012 ዓ.ም፤በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ ቃሊቲ የአውቶቡስ ዴፖን ግንቦት 8 ቀን 2012 ዓ.ም. በይፋ ሊያስመርቅ ነው፡፡ ለዴፖው ግንባታ 789.5 ሚሊዮን ብር በጀት ወጪ ተደርጎበታል፡፡…

Continue Reading ቃሊቲ የአውቶቡስ ዴፖ ሊመረቅ ነው፡፡

በመዲናዋ ከ5 ሺህ በላይ ታክሲዎች ለኩላሊት ህመምተኞች ነጻ የትራስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀመሩ።

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 7፣ 2012፤ በአዲስ አበባ ከተማ የኩላሊት ህመምተኞችን ከኮሮና ቫይረስ ተጋላጭነትን ለመቀነስ ከ5 ሺህ በላይ ታክሲዎች ለህመምተኞቹ ነጻ የትራስፖርት አገልግሎት መስጠት መጀመራቸው ተገለፀ። የነጻ የትራስፖርት አገልግሎቱን መስጠት…

Continue Reading በመዲናዋ ከ5 ሺህ በላይ ታክሲዎች ለኩላሊት ህመምተኞች ነጻ የትራስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀመሩ።

የትራፊክ መጨናነቅ የሚስተዋልባቸው አምስት አደባባዮችን በትራፊክ መብራት እየተቀየሩ ነው፡፡

ሚያዝያ 7፣ 2012፤ የትራፊክ መጨናነቅ የሚስተዋልባቸው አምስት አደባባዮችን ፈርሰው በትራፊክ መብራት መቆጣጣሪያ እየተቀየሩ መሆኑን የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ አስታውkል፡፡ በተለይ በከተማዋ በስራ መግቢያና መውጫ ሰዓት የሚስተዋሉ የትራፊክ መጨናነቅና የፍሰት ችግሮች የሚታይባቸው…

Continue Reading የትራፊክ መጨናነቅ የሚስተዋልባቸው አምስት አደባባዮችን በትራፊክ መብራት እየተቀየሩ ነው፡፡

በአዲስ አበባ የሚስተዋለውን የትራንስፖርት መጨናነቅ ለመቅረፍ ሀገር አቋራጭ አውቶቡሶች ለቀረበላቸው ጥሪ ምላሽ መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012፤ ሀገር አቋራጭ አውቶቡሶች በአዲስ አበባ የትራንስፖርት መጨናነቅን በመቀነስ የኮረናቫይረስን ለመከላከል ለቀረበላቸው ሀገራዊ ጥሪ ምላሽ መስጠት ጀምረዋል። በዚሁ መሰረት ጎልደን ባስ ትራንስፖርት እና የኛ ባስ አክሲዬን…

Continue Reading በአዲስ አበባ የሚስተዋለውን የትራንስፖርት መጨናነቅ ለመቅረፍ ሀገር አቋራጭ አውቶቡሶች ለቀረበላቸው ጥሪ ምላሽ መስጠት ጀመሩ

በታክሲዎችና ብዙሃን ትራንስፖርት የተሳፋሪ ቁጥር በግማሽ እንዲቀንስ ውሳኔ ተላለፈ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012፡ የትራንስፖርት ቢሮ በታክሲዎችና ብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን ዙሪያ በዛሬው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡  በአዲስ አበባ ከተማ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ ተሸከርካሪዎች የተሳፋሪ…

Continue Reading በታክሲዎችና ብዙሃን ትራንስፖርት የተሳፋሪ ቁጥር በግማሽ እንዲቀንስ ውሳኔ ተላለፈ፡፡

ለአዲስ አበባ ፈጣን አውቶቡስ መንገድ ግንባታ የሚውል የብድር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2012፤ በኢትዮጵያና በኮሪያ ኢምፖርት ኤክስፖርት ባንክ መካከል ለአዲስ አበባ ከተማ ፈጣን የከተማ አውቶቡስ B6 ኮሪደር ፕሮጀክት የሚውል የ63 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የብድር ስምምነት ተፈርሟል። የብድር ስምምነቱን…

Continue Reading ለአዲስ አበባ ፈጣን አውቶቡስ መንገድ ግንባታ የሚውል የብድር ስምምነት ተፈረመ

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ትርፍ የሚጭኑ ባለታክሲዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ ነው

መጋቢት 10፣ 2012፤ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ትርፍ የሚጭኑ ባለታክሲዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ ይገኛል፡፡ ከባለፈው ሰኞ ጀምሮ የሕዝብ አገልግሎት ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች እና ባለታክሲዎች መጨናነቅ እንዳይፈጥሩ መመሪያ ተላልፎላቸው መመሪያውን ጠብቀው…

Continue Reading የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ትርፍ የሚጭኑ ባለታክሲዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ ነው

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እየተደረገ ያለው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የህዝብ ትራንስፖርት ተጠቃሚዎች አሳሰቡ፡፡

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እየተደረገ ያለው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የህዝብ ትራንስፖርት ተጠቃሚዎች አስታወቁ፡፡ የንፅህና መስጫ አገልግሎት አቅርቦት ስራው ጥሩ ነው ያሉት አስተያየት ሰጪዎቹ ግንዛቤ የመስጠት ስራውም በተጀመረው ልክ ተጠናክሮ…

Continue Reading የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እየተደረገ ያለው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የህዝብ ትራንስፖርት ተጠቃሚዎች አሳሰቡ፡፡