2 ቀን ብቻ ቀረው!

የሞተር ብስክሌት መንቀሳቀሻ ፈቃድ ዲጂታል መታወቂያ መውሰጃ ቀን ሁለት ቀን ብቻ ቀረው! ጂፒ ኤስ ወዳስገጠሙበት ድርጅት ሄደው የሞተር ብስክሌት መንቀሳቀሻ ፈቃድ ዲጂታል መታወቂያዎን ፈጥነው በእጅዎ ያስገቡ! ከግንቦት 11/2015 ጀምሮ በከተማችን…

Continue Reading 2 ቀን ብቻ ቀረው!

300 ረዳት የተማሪ ትራፊክ ፖሊሶች የመልካምነት እና የበጎ ፈቃድ ስራን ተቀላቀሉ

(ግንቦት 05/2015 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ 300 ረዳት የተማሪ ትራፊክ አስተባባሪዎችን አስመረቀ፡፡ ኤጀንሲው ባለፉት አምስት ሳምንታት የተማሪዎቹን የትምህርት ጊዜ በማይነካ ቅዳሜ እና እሁድ ለትራፊክ አደጋ ተጋለጭ…

Continue Reading 300 ረዳት የተማሪ ትራፊክ ፖሊሶች የመልካምነት እና የበጎ ፈቃድ ስራን ተቀላቀሉ

በከተማዋ የባለ ሶስትና አራት እግር የባጃጅ ትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሰጡ ማህበራት ግንዛቤ ተፈጠረ፡፡

አዲስ አበባ፤ ግንቦት 02፤ 2015 ዓ.ም፤ በከተማዋ የባለ ሶስትና አራት እግር የባጃጅ ትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሰጡ ማህበራት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ በጎዳና ላይ ቅስቀሳ ለ15 ተከታታይ ቀናት የግንዛቤ መፍጠሪያ…

Continue Reading በከተማዋ የባለ ሶስትና አራት እግር የባጃጅ ትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሰጡ ማህበራት ግንዛቤ ተፈጠረ፡፡

የከተማዋን የትራንስፖርት እንቅስቃሴና ስርዓት ለማሻሻል ለተቋሙ አመራሮች ስልጠና ተሰጠ፡፡

አዲስ አበባ ፤ ሚያዚያ 30/2015 ዓ.ም ፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ ከብሉም በርግ ኢኒሼቲቭ ፎር ግሎባል ሮድ ሴፍ #Bloomberg ፣ ከወርልድ ሪሶርስ ኢንስቲትዩት #WRIእና ከቫይታል ስትራቴጂ #VitalStrategies ጋር…

Continue Reading የከተማዋን የትራንስፖርት እንቅስቃሴና ስርዓት ለማሻሻል ለተቋሙ አመራሮች ስልጠና ተሰጠ፡፡

የተገልጋይ እርካታን ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶ መሰራት እንደሚገባ ተገለፀ።

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30/2015 ዓ.ም የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ዛሬ የ2015 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈፃፀሙን ከአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን፣ ከትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ፣ ከቀላል ባቡርና ከከተማ አውቶብስ አገልግሎት…

Continue Reading የተገልጋይ እርካታን ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶ መሰራት እንደሚገባ ተገለፀ።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ምክር ቤት የ2015 በጀት ዓመት የ6 ወራት የእቅድ አፈጻጸም እና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫውን ገመገመ።

(ሚያዚያ 17/2015 ዓ.ም)፡ - የአዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢና የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖት ቢሮ ኃላፊ አቶ ምትኩ አስማረ የትራፊክ አደጋ አስከፊነት በመግለፅ፤ በ2015 በጀት ዓመት ስድስት ወራት…

Continue Reading በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ምክር ቤት የ2015 በጀት ዓመት የ6 ወራት የእቅድ አፈጻጸም እና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫውን ገመገመ።

ቢሮው የ2015 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈፃፀሙን ገመገመ።

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የ2015 የዘጠኝ ወር እቅድ አፈፃፀሙን ከማዕከልና ቅርንጫፍ የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር በጋራ ገምግሟል፡፡ በእለቱም የቢሮው እቅድና በጀት…

Continue Reading ቢሮው የ2015 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈፃፀሙን ገመገመ።

ከሚያዚያ 16 2015 ጀምሮ በአዲስ አበባ የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ይሆናል ተባለ።

የትራንስፖርትና ሎጅስቲክ ሚኒስቴር የኤሌክትሮኒክስ የነዳጅ ግብይቱ የሙከራ ማስጀመሪያ ከኢትዮ ቴሌክም ጋር ማከናወኑ የሚታወስ ሲሆን ከሚያዚያ 16 2015 ዓ.ም ጀምሮ ግን በአዲስ አበባ ባስገዳጅ ሁኔታ ይጀመራል ተብሏል። በሌሎች ክልሎች ደግሞ ከግንቦት…

Continue Reading ከሚያዚያ 16 2015 ጀምሮ በአዲስ አበባ የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ይሆናል ተባለ።

ቅንጅታዊ አሰራርን በማጠናካር የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ መረባረብ እንደሚገባ ተጠቆመ

(መጋቢት 30/2015 ዓ.ም አዲስ አበባ)፡- በትራፊክ አደጋ በሃገራችን በአማካኝ በዓመት ከ5‚000 በላይ የሞት አደጋ የሚመዘገብ ሲሆን በከተማችን አዲስ አበባ ደግሞ በአማካይ ከ450 በላይ ዜጎች ህይወታቸውን ያጣሉ። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…

Continue Reading ቅንጅታዊ አሰራርን በማጠናካር የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ መረባረብ እንደሚገባ ተጠቆመ