ቢሮው ለዘርፉ ሴት ቴክኒካል ዳይሬክተሮችና ቡድን መሪዎች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጠ፡፡

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ ግንቦት 28/2016 ዓ.ም) ቢሮው በዘርፉ ያሉ ሴት አመራሮችን አቅም ለመገንባትና ለማሳደግ እንዲሁም በተሰማሩበት መስክ ውጤታማና ችግር ፈቺ ለማድረግ የአንድ ቀን የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ። የትራንስፖርት ምክትል…

Continue Reading ቢሮው ለዘርፉ ሴት ቴክኒካል ዳይሬክተሮችና ቡድን መሪዎች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጠ፡፡

ህገወጥ የባጃጅ ተሽከርካሪዎችና አሽከርካሪዎች ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱን የአዲስ ከተማ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ገለፀ።

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ ግንቦት 28/2016 ዓ.ም) የአዲስ ከተማ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት በክፍለከተማው አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ የባለ 3 እና ባለ 4 እግር (ባጃጅ) ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን ከክፍለከተማው ትራፊክ ፖሊስና…

Continue Reading ህገወጥ የባጃጅ ተሽከርካሪዎችና አሽከርካሪዎች ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱን የአዲስ ከተማ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ገለፀ።

በመዲናዋ የሚስተዋለውን የትራንስፖርት አገልግሎት ችግሮችን ለመቅረፍ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ።

(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ግንቦት 28/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻል ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፣ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን፣ ከትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣንና ከከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ጋር…

Continue Reading በመዲናዋ የሚስተዋለውን የትራንስፖርት አገልግሎት ችግሮችን ለመቅረፍ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ።

ከተረጅነት አስተሳሰብ ለመላቀቅ፤ በተሰማራንበት የስራ መስክ ውጤታማ መሆን እንደሚገባ ተገለፀ።

(የትራንስፖርት ቢሮ፤ ግንቦት 27/2016ዓ.ም) አዲስ አበባ የትራንስፖርት ቢሮ ሰራተኞች ከተረጅነት ወደ ምርታማነት፤ ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና ክብር በሚል በተዘጋጀው ሰነድ ዙሪያ ውይይት አደረጉ። የውይይቱን ሰነድ ያቀረቡት የቢሮው ኃላፊ አማካሪ አቶ ጆኒ…

Continue Reading ከተረጅነት አስተሳሰብ ለመላቀቅ፤ በተሰማራንበት የስራ መስክ ውጤታማ መሆን እንደሚገባ ተገለፀ።

የአዲስ ከተማ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጡ ላይ የሚያደርገውን ቁጥጥር አጠናክሮ ቀጥሏል።

(የትራንስፖርት ቢሮ፤ ግንቦት 22/2016ዓ.ም) የትራንስፖርት ቢሮ የአዲስ ከተማ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የኦፕሬሽን ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ግርማ ደበሌ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ያሉባቸውን ቦታዎች በመለየት የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጡ…

Continue Reading የአዲስ ከተማ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጡ ላይ የሚያደርገውን ቁጥጥር አጠናክሮ ቀጥሏል።