በአዲሱ የሪፎርም አደረጃጀት የተመደቡ ሰራተኞች በተመደቡበት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ስራ ጀመሩ
(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ መጋቢት 16/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ባደረገው አዲስ የሪፎርም አደረጃጀት መነሻነት ዛሬ በሁሉም ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የተመደቡ ሰራተኞች ለህብረተሰቡ አገልግሎት መስጠት ጀመሩ። የቦሌ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ…
(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ መጋቢት 16/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ባደረገው አዲስ የሪፎርም አደረጃጀት መነሻነት ዛሬ በሁሉም ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የተመደቡ ሰራተኞች ለህብረተሰቡ አገልግሎት መስጠት ጀመሩ። የቦሌ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ…
(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ፤ መጋቢት 12/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ እና ተጠሪ ተቋማት ባለሙያዎች በቢሮው የሚከናወኑ ፕሮጀክቶችን በቴክኖሎጂ ለመምራትና ለማስተዳደር የሚያስችል ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናው የተሰጠው በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11 ቀን 2016 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በደቡባዊ አዲስ አበባ ክፍል እያስገነባቸው ከሚገኙ ግዙፍ የመንገድ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው የቃሊቲ - ቡልቡላ - ቂሊንጦ አደባባይ…
(አዲስ አበባ ትራንፖርት ቢሮ፤ መጋቢት 09/ 2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖት ቢሮ ህብረተሰቡ በትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጡ ዙሪያ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በቢሮው ነፃ የስልክ ጥሪ መስመር 9417 ጥቆማዋችን በመቀበል…
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡ ፐብሊክ ሰርቨስ ቢሮ፤ መጋቢት 9 ቀን 2016ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃለፊ ዶ/ር ጣሰው ገብሬ በከተማው በተመረጡ 16 ተቋማት ሲከናወን የነበረው የሪፎርም ስራ…
(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ መጋቢት 06/2016ዓ.ም) ሁለተኛው ዙር የባህሪና የክህሎት ስልጠና ዛሬ ተጠናቀቀ፡፡ በስልጠናው ማጠናቀቂያ ወቅት የቢሮ ኃላፊ አቶ ምትኩ አስማረ እንደተናገሩት ስልጠናው ሰራተኞች የባህሪና ክህሎት ክፍተቶቻቸውን የሚሞሉበትና በተመደቡበት የስራ…
(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ የካቲት 25/2016ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር ባሉ የተመረጡ ተቋማት በተደረገው አዲስ የሪፎርም አደረጃጀት መነሻነት የቢሮው ሰራተኞች ውጤታማናነትን ለማሻሻልና የአገልጋይነት መንፈስን ለማስረፅ ስልጠናው ትልቅ አስተዋፅዖ እንደሚኖረው…
(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ የካቲት 22/2016ዓ.ም ) ቢሮው ከድሬደዋ አስተዳደር የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ባለስልጣን ተቋማዊ የሪፎርም ስራዎችን ለማከናወን እንዲያስችል ልምድ ለመቅሰም ለመጡ የልዑካን አባላት በትራንስፖርት ዘርፉ እየተከናወኑ ያሉትን ስራዎች በተለይም…
(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ የካቲት 22/2016ዓ.ም) የንፋስ ስልክ ላፍቶ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ከባለድርሻ አካላት ጋር ባለው ጠንካራ ቅንጅታዊ አሰራር ባለፈው የግማሽ በጀት ዓመት በርካታ አበረታች ስራዎችን ማከናወን መቻሉን ዛሬ…