የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ትርፍ የሚጭኑ ባለታክሲዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ ነው

መጋቢት 10፣ 2012፤ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ትርፍ የሚጭኑ ባለታክሲዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ ይገኛል፡፡ ከባለፈው ሰኞ ጀምሮ የሕዝብ አገልግሎት ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች እና ባለታክሲዎች መጨናነቅ እንዳይፈጥሩ መመሪያ ተላልፎላቸው መመሪያውን ጠብቀው…

Continue Reading የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ትርፍ የሚጭኑ ባለታክሲዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ ነው