ሰዎች በሚሰበሰቡባቸው አካባቢዎች ርቀትን መጠበቅ ይገባል፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012፤ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እጅ መታጠብን ጨምሮ የተለያዩ እርምጃዎችን መውሰድ አስፈላጊ መሆኑን የህክምና ባለሙያዎች ይመክራሉ። ከዚህ ውስጥ ሰዎች በሚበዙባቸው አካባቢዎች በተለይ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመጠቀም ርቀትን መጠበቅ…

Continue Reading ሰዎች በሚሰበሰቡባቸው አካባቢዎች ርቀትን መጠበቅ ይገባል፡፡

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የቅድሚያ ጥንቃቄ ስራዎችን እየተገበሩ ይገኛል፡፡

የትራንስፖርት ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የቅድሚያ ጥንቃቄ ስራዎችን እየተገበሩ ይገኛል፡፡ አመራሮችና ሰራተኞች እጃቸውን በመታጠብ ከቫይረሱ ራሳቸውን እንዲጠብቁ እየተሰራ ነው፡፡ የቫይረሱን ወረርሽኝ ለመቀነስ እንዲቻል እጃቸዉን እንዲታጠቡ ለሁሉም ዳይሬክቶሬት…

Continue Reading የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የቅድሚያ ጥንቃቄ ስራዎችን እየተገበሩ ይገኛል፡፡

የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት መረጃ የማሰራጨት ስራን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አሳሰቡ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012፤ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ከፌደራልና ከክልል ኮሙዩኒኬሽን አመራሮች ጋር በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ተወያይተዋል። የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ማስረጃን መሰረት ያደረገ መረጃን…

Continue Reading የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት መረጃ የማሰራጨት ስራን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አሳሰቡ፡፡