የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ Addis Ababa City Communication Post Author:frezwed ayele Post published:April 3, 2024 Post Category:ዜና Post Comments:0 Comments በአዲስ አበባ ከተማ በሚከናወኑ የኮሪደር ልማት እና መልሶ ማልማት ስራዎች ከካሳ ክፍያና ቅርስ አጠባበቅ መሰል ጉዳዮች ጋር ተያይዞ የሚዘዋወሩ መረጃዎች ተጨባጭ ያልሆኑ አሉባልታዎች መሆናቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኮሪደር ልማት እና የመልሶ ማልማት ስራዎች አጠቃላይ ሂደት ላይ መግለጫ ሰጥተዋል። You Might Also Like ከተሽከርካሪ ነጻ መንገዶች ቀን ከማዘጋጃ ቤት በቴዎድሮስ አደባባይ ቸርችል ጎዳና እና ከወሎ ሰፈር እስከ ኡራኤል ባለው መንገድ ተከናወነ October 7, 2022 የአዲስ አበባ ከተማ ኮሚኒኬሽን ቢሮ April 15, 2024 በትራንስፖርት ቢሮና ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር በተገናኘ ለሚኖራችሁ አስተያየትና ጥቆማ ከታች ባለው የነፃ የስልክ መስመር ይደውሉ  July 7, 2023 Leave a Reply Cancel replyCommentEnter your name or username Enter your email Enter your website URL (optional)
ከተሽከርካሪ ነጻ መንገዶች ቀን ከማዘጋጃ ቤት በቴዎድሮስ አደባባይ ቸርችል ጎዳና እና ከወሎ ሰፈር እስከ ኡራኤል ባለው መንገድ ተከናወነ October 7, 2022