“ህብረ-ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የህዝብ ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፤ Post Author:frezwed ayele Post published:February 28, 2024 Post Category:ዜና Post Comments:0 Comments ——— በ11ዱም ክ/ተሞች እየተካሄደ በሚገኘው በዚህ የውይይት መድረክ ተሳታፊ የሆኑ የከተማችን ነዋሪዎች አጠቃላይ ሀገራዊ፣ ከተማዊ እና ከባቢያዊ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እንዲሁም የሠላም ሁኔታዎች ዙሪያ ሰፊ ውይይት በማድረግ ላይ ይገኛሉ። You Might Also Like የከተማዋን የትራንስፖርት እንቅስቃሴና ስርዓት ለማሻሻል ለተቋሙ አመራሮች ስልጠና ተሰጠ፡፡ May 9, 2023 #አለም_አቀፍ_የመንገድ_ደህንነት_ሳምንት #ከግንቦት7_13/2015ዓ.ም May 22, 2023 በቀን እስከ 80 ሺ ተሽከርካሪዎችን የማስተናገድ አቅም ያለው የኤምፔሪያል ማሳለጫ መንገድ ግንባታ በቅርቡ ይጠናቀቃል July 7, 2023 Leave a Reply Cancel replyCommentEnter your name or username Enter your email Enter your website URL (optional)