“ህብረ-ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የህዝብ ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፤ Post Author:frezwed ayele Post published:February 28, 2024 Post Category:ዜና Post Comments:0 Comments ——— በ11ዱም ክ/ተሞች እየተካሄደ በሚገኘው በዚህ የውይይት መድረክ ተሳታፊ የሆኑ የከተማችን ነዋሪዎች አጠቃላይ ሀገራዊ፣ ከተማዊ እና ከባቢያዊ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እንዲሁም የሠላም ሁኔታዎች ዙሪያ ሰፊ ውይይት በማድረግ ላይ ይገኛሉ። You Might Also Like ቅንጅታዊ አሰራርን በማጠናከር አገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል እንደሚቻል ተገለፀ። April 3, 2024 የሞተር አልባ ትራንስፖርት ምንነት June 6, 2023 በብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ርብርብ እየተደረገ ነው፡፡ March 17, 2020 Leave a Reply Cancel replyCommentEnter your name or username Enter your email Enter your website URL (optional)