በቅርቡ በከተማዋ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት የጀመሩት የአንጋፋው የአንበሳ ከተማ አውቶብስ 110 ባሶች

🛑በዩቶንግ የቻይና ካምፓኒ የተመረቱ

🛑የአውሮፕያውያንን የጥራት ስታንዳርድ ደረጃ የጠበቀ፤የኢትዮጵያን ስታንዳርድ ሙሉ በሙሉ የሚያሟላ

🛑ለአካል ጉዳተኞች እንዲሁም ለሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች (ለነፍሰጡሮች፣ ለአዛውንቶችና ለህጻናት) ምቹ የሆኑ

🛑የተሳፋሪ የመጫን አቅም አርባ (40) በወንበርና ሰላሳ (30) ከወንበር ውጪ በድምሩ 70 ተሳፋሪዎችን የመጫን አቅም አለው

🛑የ ኢንተለጀንት ትራንስፖርት ሲስተም (ITS) የተገጠመለት

🛑የኃለኛው የአውቶብሶቹ መቀመጫ ሙሉ በሙሉ የደህንነት ቀበቶ አለው

🛑የእሳት ማጥፊያ መከላከያ

🛑የሙቀት መቆጣጠሪያ (AC) ያለው

🛑10 የደህንነት መቆጣጠሪያ ካሜራ ያለው

🛑አውቶብሶቹ ብልሽት ሲገጥማቸው ችግሩ ምን እንደሆነ ለአሽከርካሪው መረጃ መስጠት የሚችል

🛑በሩ ሳይዘጋ ሹፌሩ ተሸከርካሪውን ማንቀሳቀስ እንዳይችል ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ያለው ነው

Leave a Reply