ለሞተር ብስክሌት አሽከርካሪዎች በሙሉ፦

(መስከረም 13/2015 ዓ.ም) የፊታችን ማክሰኞ መስከረም 17/2015 የሚከበረው የመስቀል በዓል በሰላም ተከብሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ የሞተር ብስክሌት እንቅስቃሴ እንዳይኖር ተወስኗል።

በዚሁ መሰረት ከእሁድ መስከረም 15/2015 ዓ.ም ከቀኑ 7:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ማክሰኞ መስከረም 17/2015 ዓ.ም ማታ 12:00 ሰዓት ድረስ ምንም አይነት የሞተር እንቅስቃሴ በከተማዋ የተከለከለ መሆኑን ተገንዝባችሁ ተገቢውን ጥንቃቄ እንድታደርጉ ኤጀንሲው ያሳውቃል። ይሄንን ተላልፈው በሚገኙ ሞተረኞች ላይ ህጋዊ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን ጭምር ኤጀንሲው ያሳስባል።

ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ

@TMA

Leave a Reply