የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ባለድርሻ አካላት በሁለተኛው ዙር መርሀ-ግብር 11,000 በላይ ችግኞችን “የምትተክል ሃገር የሚያጸና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል በኮልፌ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ መንዲዳ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።

(ትራንስፖርት ቢሮ፤ ሐምሌ18/2016ዓ.ም )

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ባለድርሻ አካላት በሁለተኛው ዙር መርሀ-ግብር 11,000 በላይ ችግኞችን “የምትተክል ሃገር የሚያጸና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል በኮልፌ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ መንዲዳ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የተሻሻሉ የቅጣት እርከኖችን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ከተማን በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ፣ጽዱና ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ የአረንጓዴ ስፍራዎች ፣ፓርኮች መንገዶች እና የተለያዩ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እየተገነቡ ይገኛሉ፡፡ ይህንን ተከትሎ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነትና የልማቶቹን ዘላቂነት ለማስቀጥል ያግዛሉ የተባሉ…

Continue Reading የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የተሻሻሉ የቅጣት እርከኖችን ይፋ አደረገ

የትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች በግል ትምህርት ቤቶች የተማሪ ሰርቪስ አገልግሎት ለማስጀመር ውይይት እያደረጉ ነው።

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች በ2017 የትምህርት ዘመን ተማሪዎች በግል ትምህርት ተቋማት የተማሪ አውቶብስ አገልግሎት እንዲያመቻቹ ከትምህርት ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣንና የግል ትምህርት ቤት ባለንብረቶች ጋር ውይይት አደረጉ። በውይይቱም…

Continue Reading የትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች በግል ትምህርት ቤቶች የተማሪ ሰርቪስ አገልግሎት ለማስጀመር ውይይት እያደረጉ ነው።

የቢሮው አመራሮች እና ሠራተኞች “የምትተክል ሃገር የሚያጸና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በፎቶ፦

Continue Reading የቢሮው አመራሮች እና ሠራተኞች “የምትተክል ሃገር የሚያጸና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በፎቶ፦

Ministry of Transport and Logistics – Ethiopia 

  · የህዝብ ትራንስፖርት ተጠቃሚዉ ማህበረሰብ ባሉት የትራንስፖርት አማራጮች የመጠቀም ልምድ ማዳበር እንደሚገባዉ ተጠቆመ ሀምሌ 16/2016 ዓ.ም (ትሎሚ) የህዝብ ትራንስፖርት ተጠቃሚዉ ማህበረሰብ ባሉት የትራንስፖርት አማራጮች የመጠቀም ልምድ ማዳበር እንደሚገባው የስምሪት…

Continue Reading Ministry of Transport and Logistics – Ethiopia 

የቢሮ አመራርና ሰራተኞች በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ መትከል ማስጀመሪያ መርሐ -ግብር 10,000 የዛፍ ችግኞችን ተከሉ።

የቢሮው አመራሮች እና ሠራተኞች በዛሬው ዕለት በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ በተለምዶ መንዲዳ በሚባል ስፍራ "የምትተክል ሃገር የሚያጸና ትውልድ" በሚል መሪ ቃል በዛሬው እለት የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄደዋል፡፡ መርሀ ግብሩን…

Continue Reading የቢሮ አመራርና ሰራተኞች በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ መትከል ማስጀመሪያ መርሐ -ግብር 10,000 የዛፍ ችግኞችን ተከሉ።

ለተሽከርካሪ የማይፈቀድ ቦታ ላይ መኪናውን ያቆመ አሽከርካሪን ጨምሮ ቆሻሻን በኮሪደር ልማቱ ላይ የጣሉ ተቋማት ተቀጡ

ዛሬ ሀምሌ 15/2016 ከረፋዱ 5:45 አከባቢ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለተሽከርካሪ በማይፈቀድ ቦታ ላይ መኪናውን ያቆመው ግለሰብ 5 ሺህ ብር በደንብ ማስከበር ተቀጥቷል። ፍቅር ባርና ሬስቶራንት ድርጅት በተከለከለ ቦታ ተረፈ ምርትን…

Continue Reading ለተሽከርካሪ የማይፈቀድ ቦታ ላይ መኪናውን ያቆመ አሽከርካሪን ጨምሮ ቆሻሻን በኮሪደር ልማቱ ላይ የጣሉ ተቋማት ተቀጡ

የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ከትራንስፖርት ቢሮ ጋር በተማሪዎች የትራንስፖርት አጠቃቀም ዙሪያ ላይ ውይይት አደረገ፡፡

የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ አድማሱ ደቻሳ በከተማችን ላይ ያለውን የመንገድ ፍሠት ለማስተካከል በትምህርት ተቋማት የተማሪዎችን አውቶብስ መጠቀም አስፈላጊ በመሆኑ በ2017 የትምህርት ዘመን ተማሪዎች የሚጠቀሙበትን የተማሪዎች…

Continue Reading የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ከትራንስፖርት ቢሮ ጋር በተማሪዎች የትራንስፖርት አጠቃቀም ዙሪያ ላይ ውይይት አደረገ፡፡

የዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ የተሻለ ለማድረግ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።

================================================ (ትራንስፖርት ቢሮ፣ ሐምሌ 13/ 2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀሙን ከአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን፣ ከትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን፣ ከቀላል ባቡርና ከከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት…

Continue Reading የዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ የተሻለ ለማድረግ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።