ቅንጅታዊ አሰራርን በማጠናካር የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ መረባረብ እንደሚገባ ተጠቆመ
(መጋቢት 30/2015 ዓ.ም አዲስ አበባ)፡- በትራፊክ አደጋ በሃገራችን በአማካኝ በዓመት ከ5‚000 በላይ የሞት አደጋ የሚመዘገብ ሲሆን በከተማችን አዲስ አበባ ደግሞ በአማካይ ከ450 በላይ ዜጎች ህይወታቸውን ያጣሉ። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…
(መጋቢት 30/2015 ዓ.ም አዲስ አበባ)፡- በትራፊክ አደጋ በሃገራችን በአማካኝ በዓመት ከ5‚000 በላይ የሞት አደጋ የሚመዘገብ ሲሆን በከተማችን አዲስ አበባ ደግሞ በአማካይ ከ450 በላይ ዜጎች ህይወታቸውን ያጣሉ። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…
የአዲስ አበባ ፖሊስ የህዝብ የጋራ መገልገያ በሆኑ የመሰረተ ልማት አውታሮች ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች አስቀድሞ ለመከላከል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል፡፡ በተለያዩ ጊዜያት በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኬብሎች ላይ…
መተግበርያውም በቴዎስ ቴክኖሎጂ የበለፀገና ለአምስት አመት የሚቆይ ሲሆን ፤ ቴክኖሎጂው ከሰዎች ንክኪ ነፃ የሆነ አሰራርን ለመተግበር የሚያስችልና በሞባይል አፕልኬሽን ጭምር የታገዘ ነው ተብሏል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና…
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 15፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ በከተማዋ በሚስተዋሉ ወቅታዊ በባጃጅና የትራንስፖርት ችግሮች እንዲሁም አሁናዊ ሁናቴና መፍትሔዎች ዙሪያ ዘርፉ ከሚመለከታቸው ሴክተር ተቋማት፤ ባለድርሻ አካላት ጋር…
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 15፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የስርዓተ-ፆታ እና ባለዘርፈ ብዙ ጉዳዮች፤ ከከተማ አስተዳደሩ ሴቶች ፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ጋር በጋራ በመሆን የግንዛቤ ማስጨበጫ…
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 12፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የሞተር አልባ ትራንስፖርት ማስፋፊያ ዳይሬክቶሬት የትራንስፖርት ዘርፍ የአየር ንብረት ለውጥ ቡድን ከከተማው የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በጋራ በመሆን…
መጋቢት 08/2015ዓ.ም፤ አዲስ አበባ፤ የባለሶስት እና አራት እግር (ባጃጅ) ተሽከርካዎች የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ ባወጣው መመሪያ ብቻ ከነገ መጋቢት 09/2015ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ ቢሮው ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ…
የአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ከዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በየደረጃው ለሚገኙ የህዝብ ግንኙነት አመራሮች በስትራቴጂክ ኮሙኒኬሽን እና በመሰል ጉዳዮች ላይ የአቅም ግምባታ ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል። የአዲስ አበባ ከተማ…
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 04፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ በቅርቡ ወደ ተቋሙ የተቀላቀሉ 70 አዳዲስ የትራንስፖርት ቁጥጥርና የፋይናንስ ሠራተኞችን ወደ ስራ የሚያስገባ የቲወሪ እና የተግባር ስልጠና መስጠት…
መጋቢት4/2015፤ አዲስ አበባ፤ በኢፌዴሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 36(1)(ሐ) መሰረት ህፃናት ከወላጆቻቸው ማግኘት የሚገባቸውን እንክብካቤ በተለይም የእናት ጡት ወተት የማግኘት መብታቸውን ለማረጋገጥ ወላጅ ሴት የመንግስት ሰራተኞች ልጆቻቸውን በሚሰሩበት አካባቢ የሚያቆዩበትና ጡት…