“ነገን ዛሬ እንትከል” የ2016 ዓመት የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር ዛሬ በአፋር ክልል በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን በይፋ አስጀምረዋል ።በዚህም 6.5 ቢሊዮን ችግኞች ይተክላሉ።
የከተማችን ነዋሪዎች በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ትግበራ ላይ በንቃት እንድትሳተፉ ጥሪ አቀርባለሁ። ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
የከተማችን ነዋሪዎች በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ትግበራ ላይ በንቃት እንድትሳተፉ ጥሪ አቀርባለሁ። ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ የብሉምበርግ ብስክሌት መሰረተ ልማት ኢንሺዬቲቭ ሽልማትን በማሸነፏ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ የብሉምበርግ ብስክሌት መሰረተ ልማት ኢንሺዬቲቭ…
(ግንቦት 27/2015 ዓ.ም፤ አዲስ አበባ) አዲስ አበባ ከተማ የብሉምበርግ ብስክሌት መሰረተ ልማት Bloomberg Initiative for Cycling Infrastructure (BICI) ኢንቨቲቭ አሸናፊ ከሆኑ አስር የዓለማችን ከተሞች ውስጥ አንዷ ሆናለች። ከ5 አህጉራት 275…
የሞተር አልባ ትራንስፖርት አንዱ የትራንስፖርት አማራጭ ሲሆን የሚያካትታቸውም የብስክሌት የባለ ሶስት ጎማ ሞተር አልባ ብስክሌት የአካል ጉዳተኛ ዊልቸሮችን እና የእግረኛ መንገድ ጭምር የሚያካትት ትራንስፖርት ነው። የብስክሌት ትራንስፖርት ዘላቂ የሆነ የሞተር…
በአዲስ አበባ ከተማ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ባህል እያደገ መጥቷል። በከተማችን በሁሉም ደረጃ በበጎነት ተግባራት ላይ የሚሳተፍ ህብረተሰብ ከዓመት ዓመት እየጨመረ ነው። ከአብሮ አደግ ማህበራት እስከ ታላላቅ ድርጅቶች፣ ከመንግስት ሰራተኛ እስከ…
ትራንስፖርት ቢሮ (ግንቦት 25/2015 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ከሰጠው ህጋዊ ታሪፍ ውጭ በማስከፈል እንዲሁም መስመር በማቆራረጥ፣ የትራፊክ ምልክቶችን ባለከበሩና ከካራ እስከ ለምበረት ያለውን ለአውቶብስ ብቻ በተፈቀደ መንገድ በሚያሽከረክሩ 46…
ትራንስፖርት ቢሮ (ግንቦት 24/2015ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የኮልፌ ቀራኒዮና የልደታ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች በጋራ በመሆን በህገ ወጥ መንገድ ከቢሮው እውቅና ውጪ አዲስ የስምሪት መስመር በመክፈት የመልካም አስተዳደር ችግር…
ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶቹ የክረምት 2 ወራት ማስፈፀሚ እቅድን ከሰራተኛውና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ከትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ፣ ከከተማ አውቶብስ፣ ከደንብ ማስከበር ፣ከትራፊ ፖሊስ፣ ከክፍለ ከተማው ፖሊስ፣ ከታክሲ ተራ አስከባሪ አመራሮች፣ ከታክሲ ማህበራት…
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 17/2015 ዓ.ም፤ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ምትኩ አስማረ እና የጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተስፋዬ ኦሜጋ በጋራ በመሆን በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ወረዳ…