አሸባሪው ሕወሀት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ አባላት ላይ ጥቅምት 24-2013 ዓ.ም ያደረሰውን ክሕደት እና ጥቃት/ጭፍጨፋ/ መታሰቢያ አስመልከቶ ከአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር የተሰጠ መግለጫ።

ዕለተ ሰኞ ጥቅምት 23-2013 ዓ.ም ለጥቅምት 24 አጥቢያ የኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት ሰሜን እዝ አባላት ሽበርተኛው ሕወሀት በክህደት ጥቃት መፈጸሙ ሁሌ የሚታወስና ፈፅሞ የማይዘነጋ እለት ነው። እለቱን ስናስብ ለአመታት ቤት ንብረታቸውን…

Continue Reading አሸባሪው ሕወሀት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ አባላት ላይ ጥቅምት 24-2013 ዓ.ም ያደረሰውን ክሕደት እና ጥቃት/ጭፍጨፋ/ መታሰቢያ አስመልከቶ ከአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር የተሰጠ መግለጫ።

የትራፊክ ማኔጅመንት ከትራፊክ በጎ ፍቃደኛች ጋር በመተባበር በአንድ ሚሊየን ብር ያሰራውን የአቅመ ደካማ ቤት አስረከበ

(ጥቅምት 5/2015 ዓ.ም አዲስ አበባ)፡- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ ከመደበኛ ስራዎቹ በተጓዳኝ በክረምት በጎ ፈቃድ መርሃ-ግብር ሰው ተኮር ስራዎች የአቅመ ደካሞች የቤት እድሰት የሁለት አባወራዎች ቤት ግንባታን…

Continue Reading የትራፊክ ማኔጅመንት ከትራፊክ በጎ ፍቃደኛች ጋር በመተባበር በአንድ ሚሊየን ብር ያሰራውን የአቅመ ደካማ ቤት አስረከበ

የብስክሌት መጋለቢያ መስመር ላይ ምልክትና ማመላከቻዎች እየተተከሉ ይገኛሉ

(ጥቅምት 05/2015 ዓ.ም አዲስ አበባ)፡- በአዲስ አበባ ከተማ ከማዘጋጃ ቤት መስቀል አደባባይ በዘመናዊ መልክ ተገንብቶ ለተሽከርካሪዎች፣ ለእግረኞች እና ለብስክሌት ጋላቢዎች ክፍት የሆነው መንገድ ላይ አስፈላጊ ምልክቶች በመተከል ላይ ናቸው፡፡ ምልክቶቹ…

Continue Reading የብስክሌት መጋለቢያ መስመር ላይ ምልክትና ማመላከቻዎች እየተተከሉ ይገኛሉ

የአ/አበባ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አፀደቀ

3ኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት 2ኛ አመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሂደ ያለው የአዲስ አበባ ከተማ ም/ቤት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ያቀረቡትን የተለያዩ የሥራ ሃላፊዎችን ሹመት አጽድቋል:: በዚሁ መሰረት…

Continue Reading የአ/አበባ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አፀደቀ

የአንበሳ ከተማ አውቶብስ መስመር ቁጥር 4 ከቃሊቲ በእስቴድም መርካቶ ዳግም ስራ ጀመረ፡፡

መስከረም 30/2015ዓ.ም፤ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አቃቂ ቃሊቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ከአንበሳ ከተማ አውቶብስ ድርጅት፣ ከትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ፣ ከአዲስ አበባ ትራፊክ ፖሊስና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ በመሆን ቀደም ሲል…

Continue Reading የአንበሳ ከተማ አውቶብስ መስመር ቁጥር 4 ከቃሊቲ በእስቴድም መርካቶ ዳግም ስራ ጀመረ፡፡

የትራንስፖርት ቢሮ በዘርፉ የሚስተዋለውን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት የተቋቋመው የሱፐርቪዥን ቡድን የአንድ ወር የስራ አፈጻጸሙን ገመገመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፤ 2015 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ በትራንስፖርት ዘርፉ የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመቅረፍና የተማሪዎች ትምህርት መጀመርን በማስመልከት የህዝብ ትራንስፖርት አሰጣጡን ቀልጣፋ፣ ፈጣን ፣ ውጤታማ እና…

Continue Reading የትራንስፖርት ቢሮ በዘርፉ የሚስተዋለውን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት የተቋቋመው የሱፐርቪዥን ቡድን የአንድ ወር የስራ አፈጻጸሙን ገመገመ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ7.6 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚያስገነባቸውን ሁለት ሜጋ ፕሮጀክቶችን በዛሬው እለት የፊርማ ስነስርዓት አከናውኗል፡፡

ታላላቅ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ በማድረግ የከተማዋን ገጽታ ለመቀየር እና የከተማዋን ዓለም ዓቀፍ ተወዳዳሪ ለማድረግ እየተጋ ያለው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2015 ዓ.ም የህዝቡን የልማት ጥያቄዎች መመለስ የሚያስችሉ ፕሮጀክቶችን ነድፎ ወደ ተግባር…

Continue Reading የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ7.6 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚያስገነባቸውን ሁለት ሜጋ ፕሮጀክቶችን በዛሬው እለት የፊርማ ስነስርዓት አከናውኗል፡፡

ትራንስፖርት ቢሮው በአገልግሎት አሰጣጥ ስነምግባር ዙሪያ ሲሰጥ የነበረው የመጀመሪያ ዙር ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፤ 2015 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ አቅም ማጎልበትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት የተቋማት አቅም ማጎልበትና ስልጠና ቡድን በህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ የሚስተዋሉ የአገልጋይነት ችግሮችን ለመፍታት…

Continue Reading ትራንስፖርት ቢሮው በአገልግሎት አሰጣጥ ስነምግባር ዙሪያ ሲሰጥ የነበረው የመጀመሪያ ዙር ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የኮልፌ ቀራኒዮ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ከታክሲና የሀይገር ባስ ማህበራትና ባለንብረቶች ጋር የስራ ውል ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ፡፡

ዛሬ በቀን 26/01/2015ዓ.ም የኮልፌ ቀራኒዩ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት በክፍለ ከተማው መሰብሰብያ አዳራሽ በቅርንጫፉ ስር የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጡ ከሚገኙ የኮድ አንድ እና የሀይገር ባለንብረት ማህበር አመራሮችና ባለንብረቶች ጋር በቀጣይ…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የኮልፌ ቀራኒዮ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ከታክሲና የሀይገር ባስ ማህበራትና ባለንብረቶች ጋር የስራ ውል ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ፡፡

በመንገድ ደህንነት ችግር የሚከሰተው የሞት መጠን ባለፈው ዓመት 11.4 በመቶ መቀነሱን የአዲስ አበባ ከተማ የመንገድ ደህንነት ምክር ቤት አስታወቀ።

ምክር ቤቱ 3ኛ ዓመት መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ አካሂዷል። የትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊና የምክር ቤቱ ሰብሳቢ አቶ ምትኩ አስማረ በጉባዔው መክፈቻ እንደተናገሩት የትራፊክ አደጋን በአንድ ተቋም ብቻ መቀነስ እንደማይቻል እና በከተማችን የሚታየው…

Continue Reading በመንገድ ደህንነት ችግር የሚከሰተው የሞት መጠን ባለፈው ዓመት 11.4 በመቶ መቀነሱን የአዲስ አበባ ከተማ የመንገድ ደህንነት ምክር ቤት አስታወቀ።