#ለባለ_ሶስት እና አራት እግር ባጃጅ አሽከርካሪዎች/ ባለንብረቶች በሙሉ!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የባጃጅ ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን በተሻለ መልክ ለመምራት እንዲያስችል አሰራር ማሻሻያ ስራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም የአሰራር ማሻሻያ ስራው ተጠናቆ እንዲሁም የአገልግሎቱ አስፈላጊነት በዝርዝር ተጠንቶ…

Continue Reading #ለባለ_ሶስት እና አራት እግር ባጃጅ አሽከርካሪዎች/ ባለንብረቶች በሙሉ!

ከቦሌ ዓለም ህንፃ እስከ እንግሊዝ ኤምባሲ 4.4 ኪ.ሜ መንገድ ግንባታ በቅርቡ ሊጀመር ነው፡፡

አዲስ አበባ፤ጥር 05፤ 2015 ዓ.ም፤ ከቦሌ ዓለም ህንፃ እንግሊዝ ኤምባሲ 4.4 ኪሜ መንገድ ግንባታ በቅርቡ ሊጀመር መሆኑን በአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ ገለፀ፡፡ ቢሮው በፕሮጀክቱ አተገባበር ዙሪያ የቅድመ-ዝግጅት እና…

Continue Reading ከቦሌ ዓለም ህንፃ እስከ እንግሊዝ ኤምባሲ 4.4 ኪ.ሜ መንገድ ግንባታ በቅርቡ ሊጀመር ነው፡፡

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አራዳ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ፒያሳ ሚኒሊክ አደባባይ ሲሰጥ ነበረውን የአውቶብሶች መነሻ መጫኛ የተርሚናል ቦታውን ለውጥ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 06፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ አራዳ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ፒያሳ ሚኒሊክ አደባባይ ለረጅም ጊዜ ሲገለገልበት የነበረውን የአውቶብሶች መነሻ መጫኛ የተርሚናል ቦታውን ለውጥ አደረገ፡፡…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አራዳ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ፒያሳ ሚኒሊክ አደባባይ ሲሰጥ ነበረውን የአውቶብሶች መነሻ መጫኛ የተርሚናል ቦታውን ለውጥ አደረገ፡፡

ለባጃጅ ተሽከርካሪዎች የምልክትና ማመላከቻዎች እየተተከሉ ይገኛሉ

(ህዳር 26/2015 ዓ.ም አዲስ አበባ)፡- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ ምስራቅ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የመንገድ ትራፊክ ፍሰት ሰላማዊና የተሳለጠ እንዲሆን በከተማ ደረጃ በተደረገ ውይይት ለትራፊክ አደጋ የሚያጋልጡ ሁኔታዎችን በመለየት…

Continue Reading ለባጃጅ ተሽከርካሪዎች የምልክትና ማመላከቻዎች እየተተከሉ ይገኛሉ

ትራንስፖርት ቢሮ በሀገራችን ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀን “ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ቃል በድምቀት አከበረ፡፡

አዲስ አበባ፤ ህዳር 26፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ በዓለም ለ19ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀን "ሙስናን መታገል በተግባር" በሚል መሪ ቃል ከአጠቃላይ የትራንስፖርት ቢሮ…

Continue Reading ትራንስፖርት ቢሮ በሀገራችን ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀን “ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ቃል በድምቀት አከበረ፡፡

የከተማ አስተዳደሩ የመንገድ አውታሮችን ከማስፋፋት ጎን ለጎን የትራፊክ አደጋ እንዲቀንስ የሚረዱ ቴክኖሎጂዎችን በማልማት እና በማስፋት ትኩረት አደርጎ እየሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ::

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ በአለማቀፍ ደራጀ ለ17ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ15 ኛ ጊዜ የሚከበረውን የትራፊክ አደጋ ተጎጂዎች ማስታወሻ ቀን በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አካሂደ፡፡ በመርሀ ግብሩ ላይ…

Continue Reading የከተማ አስተዳደሩ የመንገድ አውታሮችን ከማስፋፋት ጎን ለጎን የትራፊክ አደጋ እንዲቀንስ የሚረዱ ቴክኖሎጂዎችን በማልማት እና በማስፋት ትኩረት አደርጎ እየሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ::

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አራዳ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሲኒማ ራስ (ደጎል)አደባባይ የሚገኘውን የሁለት የጉዞ መስመሮች የታክሲ መጫኛ ማውረጃ ቦታ ለውጥ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፤ 2015 ዓ.ም፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ አራዳ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ለረጅም ጊዜ የታክሲ መጫኛና ማውረጃ የነበረውን የሲኒማ ራስ (ደጎል) መጫኛና ማውረጃ የሚገኘውን ከፒያሳ ካዛንቺስና…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አራዳ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሲኒማ ራስ (ደጎል)አደባባይ የሚገኘውን የሁለት የጉዞ መስመሮች የታክሲ መጫኛ ማውረጃ ቦታ ለውጥ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች ከባለ ሶስትና አራት እግር ባጃጅ ባለንብረቶች ጋር በአገልግሎት አሰጣጥ ረቂቅ መመሪያ አተገባበር ዙሪያ ውይይት ማካሄድ ጀመሩ፡፡

አዲስ አበባ፤ ህዳር 13፤ 2015 ዓ/ም፤ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የኮልፌ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ከባለ ሶስትና አራት እግር ባጃጅ ተሽከርካሪዎችን የአገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል በተዘጋጀው ረቂቅ መመሪያ አተገባበር ዙሪያ ከሚመለከታቸው…

Continue Reading አዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች ከባለ ሶስትና አራት እግር ባጃጅ ባለንብረቶች ጋር በአገልግሎት አሰጣጥ ረቂቅ መመሪያ አተገባበር ዙሪያ ውይይት ማካሄድ ጀመሩ፡፡

የትራንስፖርት ዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ::

አዲስ አበባ፤ ህዳር 12፤ 2015 ዓ/ም፤ የትራንስፖርት ዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ዛሬ ከተጠሪ ተቋማት ጋር የ2015 በጀት ዓመት የ አራት ወር የስራ…

Continue Reading የትራንስፖርት ዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ::

በከተማዋ የትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጡ ያሉ የባለሶስትና አራት እግር ባጃጅ ተሽከርካሪዎች የአሰራር መመሪያ ሊዘጋጅላቸው መሆኑ ተገለፀ፡፡

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ከአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ ቢሮና ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በጋራ በመሆን በአዲስ አበባ ከተማ በህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ተሰማርተው አገልግሎት እየሰጡ ካሉ የባለሶስት እና አራት እግር…

Continue Reading በከተማዋ የትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጡ ያሉ የባለሶስትና አራት እግር ባጃጅ ተሽከርካሪዎች የአሰራር መመሪያ ሊዘጋጅላቸው መሆኑ ተገለፀ፡፡