የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮና የከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት የአቅመ ደካማ ቤቶች ዕድሳትን በቂርቆስ ክፍለከተማ ወረዳ 11 ዛሬ አስጀምረዋል።

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ያብባል አዲስ የሰው ተኮር ስራዎቻችን የለውጡ ውጤታማነት ማሳያዎች መሆናቸውን በመግለፅ፤ ለአቅመ ደካሞች እና አረጋዊያን እንዲደርስ የተቀረፀው ፕሮግራም የብዙዎችን ህይወት በዘላቂነት በማሻሻል የከተማዋን መልካም ገፅታ…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮና የከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት የአቅመ ደካማ ቤቶች ዕድሳትን በቂርቆስ ክፍለከተማ ወረዳ 11 ዛሬ አስጀምረዋል።

የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር !

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮና የከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በመሳተፍ አሻራቸውን አኑረዋል:: በዛሬው የአንድ ጀምበር መርሃ ግብሩ የአዲስ አበባ…

Continue Reading የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር !

ከመገናኛ ሜክሲኮ መስመር የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት መጫኛ ተርሚናል የቦታ ለውጥ ተደርጓል። የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ

የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት ከመገናኛ ሜክሲኮ መስመር መገናኛ ቤተልሄም ህንፃ ስር ሲሰጥ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ከዛሬ ነሐሴ 15/2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ መገናኛ ዘፍመሽ ፊት ለፊት አገልግሎት መስጠት የጀመረ መሆኑን የካ ትራንስፖርት…

Continue Reading ከመገናኛ ሜክሲኮ መስመር የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት መጫኛ ተርሚናል የቦታ ለውጥ ተደርጓል። የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ

ቢሮው የትራንስፖርት መሰረተ ልማት ሀብቶችን በተገቢው ለማስተዳደር በትኩረት እየሰራ ነው

(በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳር የትራንስፖርት ቢሮ፤ ነሐሴ 14 ቀን 2016 ዓ.ም) በመዲናዋ የሚገኙ የትራንስፖርት መሰረተ ልማት ሀብቶችን ለማስተዳደር እና ለመቆጣጠር ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ…

Continue Reading ቢሮው የትራንስፖርት መሰረተ ልማት ሀብቶችን በተገቢው ለማስተዳደር በትኩረት እየሰራ ነው

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ዋና ዋና ተግዳሮቶችና መፍትሔዎቻቸው ላይ በተደረገ ጥናት ላይ ውይይት ተደረገ።

ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም (ትሎሚ):- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ፣ ክቡራን ሚኒስትር ዲኤታዎች፣የተጠሪ ተቋማት አመራሮች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ዋና ዋና ተግዳሮቶችና መፍትሔዎቻቸዉን ላይ…

Continue Reading የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ዋና ዋና ተግዳሮቶችና መፍትሔዎቻቸው ላይ በተደረገ ጥናት ላይ ውይይት ተደረገ።