የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ከትራንስፖርት ቢሮ ጋር በተማሪዎች የትራንስፖርት አጠቃቀም ዙሪያ ላይ ውይይት አደረገ፡፡

የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ አድማሱ ደቻሳ በከተማችን ላይ ያለውን የመንገድ ፍሠት ለማስተካከል በትምህርት ተቋማት የተማሪዎችን አውቶብስ መጠቀም አስፈላጊ በመሆኑ በ2017 የትምህርት ዘመን ተማሪዎች የሚጠቀሙበትን የተማሪዎች…

Continue Reading የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ከትራንስፖርት ቢሮ ጋር በተማሪዎች የትራንስፖርት አጠቃቀም ዙሪያ ላይ ውይይት አደረገ፡፡

የዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ የተሻለ ለማድረግ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።

================================================ (ትራንስፖርት ቢሮ፣ ሐምሌ 13/ 2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀሙን ከአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን፣ ከትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን፣ ከቀላል ባቡርና ከከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት…

Continue Reading የዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ የተሻለ ለማድረግ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።

ትራንስፖርት ቢሮ

መሰረተ ልማቶቻችንን ለታለመላቸው ዓላማ እንጠቀም! እግረኞች እና ብስክሌተኞች በተፈቀደልን መንገድ በመጠቀም የትራፊክ አደጋን እንቀንስ!

Continue Reading ትራንስፖርት ቢሮ

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ አመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ አመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቅቋል፡፡ ምክር ቤቱ በሁለተኛ ቀን ውሎው በአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የቀረቡ የተለያዩ ሹመቶችን…

Continue Reading የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ አመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ

የከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት አገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻልና በቴክኖሎጂ ለማዘመን በአዲስ መዋቅራዊ አደረጃጀት በድጋሚ ሊዋቀር ነው።

የከተማ አስተዳደሩ የአገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻል እና የተገልጋዩን እርካታ ለማሳደግ እያደረገ ባለው ሪፎርም ወይም መዋቅራዊ አደረጃጀት መነሻነት የከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት አሁን በድርጅቱ አሁን እየተስተዋለ ያለውን የመልካም አስተዳደር ችግር የሚፈታ ስለመሆኑ…

Continue Reading የከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት አገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻልና በቴክኖሎጂ ለማዘመን በአዲስ መዋቅራዊ አደረጃጀት በድጋሚ ሊዋቀር ነው።

ለአውቶቡስ ብቻ (only Bus) የሚለው የአስፓልት ላይ ፅሑፍ ማሽከርከር የሚፈቅደው ለማን ነው?

የብዙኃን ትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሰጡ ተሽከርካሪዎች በስራ መግቢያና መውጫ ሰዓት ከጠዋቱ 12 ሰዓት እስከ ረፋዱ 4 ሰዓት እንዲሁም ከቀኑ ከ10 ሰዓት እስከ ምሽቱ 2 ሰዓት ነው ይህን ሳያከብር ለአውቶቡስ ብቻ በሚሉ…

Continue Reading ለአውቶቡስ ብቻ (only Bus) የሚለው የአስፓልት ላይ ፅሑፍ ማሽከርከር የሚፈቅደው ለማን ነው?

የትራፊክ ቁጥጥርና የፓርኪንግ አስተዳደር ሥርዓትን በቴክኖሎጂ ለማዘመን እየተሰራ ነው።

የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ከኢንፍራ ቴክ የግል ኩባንያ ጋር በጋራ እያለማ ባለው የፓርኪንግ እና የትራፊክ ቅጣት ሲስተም 97 በመቶ መጠናቀቁ ተገለፀ። እየለማ ባለው ቴክኖሎጂም የከተማ አስተዳደሩ የአሽከርካሪዎችን ሙሉ መረጃ…

Continue Reading የትራፊክ ቁጥጥርና የፓርኪንግ አስተዳደር ሥርዓትን በቴክኖሎጂ ለማዘመን እየተሰራ ነው።

ቢሮው የሞተር ሳይክል እና የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክል የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ የአፈፃፀም ዝርዝር ማንዋል ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አደረገ።

(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ ሰኔ 21/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ቀደም ሲል ባፀደቀው የሞተርና የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክል መመሪያ ቁጥር 155/2016 መነሻነት ለአስፈፃሚ አካላት አገልግሎት አሰጣጡ ዙሪያ ግልፀኝነትና የአሰራር ስርዓት…

Continue Reading ቢሮው የሞተር ሳይክል እና የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክል የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ የአፈፃፀም ዝርዝር ማንዋል ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አደረገ።

የተቋም ለውጥና አሰራርን ማዘመን በሚል ርዕስ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ።

(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ ሰኔ 21/2016 ዓ.ም) የኮልፌ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ለቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቱ አጠቃላይ ሰራተኞች የተቋም ለውጥና አሰራርን ማዘመን በሚል ርዕስ የአንድ ቀን ስልጠና ሰጠ። ስልጠናውንም የሰጡት አቶ…

Continue Reading የተቋም ለውጥና አሰራርን ማዘመን በሚል ርዕስ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ።