የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በዛሬው እለት 3ኛ ዓመት 8ኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል።
በዛሬ ስብሰባው የከተማዋን አጠቃላይ ልማት እና ሁለንተናዊ እድገት እንዲሁም የነዋሪውን አዳጊ ፍላጎቶች ታሳቢ ያደረጉ ጉዳይ ላይ ተወያይቷል። ካቢኔው አዲስ አበባ የደረሰችበትን የእድገት ደረጃ የሚመጥን የመንገድ ልማት ኮሪደሮችን ለመገንባት የሚያስችል እቅድ…
በዛሬ ስብሰባው የከተማዋን አጠቃላይ ልማት እና ሁለንተናዊ እድገት እንዲሁም የነዋሪውን አዳጊ ፍላጎቶች ታሳቢ ያደረጉ ጉዳይ ላይ ተወያይቷል። ካቢኔው አዲስ አበባ የደረሰችበትን የእድገት ደረጃ የሚመጥን የመንገድ ልማት ኮሪደሮችን ለመገንባት የሚያስችል እቅድ…
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ9ኛው የከተሞች ፎረም ልዩ ተሸላሚ ሆነ!! 1መቶ 24 ከተሞች የተሳተፉበት የከተሞች ፎረም ከየካቲት 9 -14 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ሲካሄድ እንደ ነበር ይታወሳል። ፎረሙ በዛሬው እለት ሲጠናቀቅ…
በግምገማችን ለስራ እና ለኑሮ ምቹ የሆነች ከተማ ለመገንባት የጀመርናቸው ስራዎቻችን ያሉበትን ደረጃ የለየን ሲሆን ውጤት ካገኘንባቸውና ካሳካናቸው ስራዎቻችን ውስጥ የአመራር የሃሳብ እና የተግባር አንድነት በመገንባት አመራሩ ስራ ላይ እንዲያተኩር መደረጉ…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14 ቀን 2016 ዓ.ም፡- በከተማዋ የመጀመሪያው የብልህ ትራንስፖርት የትራፊክ ቁጥጥር ስርዓት ተግባራዊ የሚደረግበት የኢንግሊዝ ኤምባሲ - 22 - ቦሌ ኤድናሞል የመንገድ ግንባታ ስራ ተጀምሯል፡፡ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቱ…
ባለፉት ሰባት ወራት በርካታ ያሳካናቸው እና ውጤታማ የሆኑ ስራዎች የተሰሩ ቢሆንም ከህዝብ ጥያቄ አንጻር አሁንም በርካታ ክፍተቶች እና ርብርቦችን የሚጠይቁ ስራዎች አሉብን። በሰባት ወራት የስራ አፈጻጸም ግምገማችን መፈጸም ሲገባቸው ያልተፈጸሙ…
(የካቲት 12/2016 ዓ.ም):- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ከትራንስፖርት ቢሮ እና ብሉምበርግ ኤኒሸቲቪ ፎር ግሎባል ሮድ ሰፍቲ ጋር በመተባበር ከኬንያ ሞምባሳ ለመጡ የከፍተኛ አመራሮችና ባለሙያዎች የልኡካን ቡድን አባላት…
(የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፤ የካቲት 11/2016ዓ.ም ) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የህዝብ ትራንስፖርት አቅርቦትን ለማሻሻልና ተደራሽ ለማድረግ የግል ባለሀብቱ ወደ ትራንስፖርት ዘርፉ እንዲቀላቀል በፈጠረው እድል ዛሬ ሀያ /20/ አዳዲስ የኤሌክትሪክ…