በመሬት ውስጥ የሚገነባው የየካ ቁጥር ሁለት የመኪና ማቆሚያ ፕሮጀክት!!

ከከተማው አስተዳደር ግዙፍ የልማት ግንባታዎች መካከል፣ ሾላ ገበያ አካባቢ በመሬት ውስጥ እየተገነባ የሚገኘው የየካ ቁጥር ሁለት የመኪና ማቆሚያ ፕሮጀክት ግንባታ ተጠቃሽ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትላልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጽ/ቤት…

Continue Reading በመሬት ውስጥ የሚገነባው የየካ ቁጥር ሁለት የመኪና ማቆሚያ ፕሮጀክት!!

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ITDP ከተባለ አለም አቀፍ ድርጅት ጋር በመተባበር የከተማ ፈጣን አውቶብስ ትራንዚት (BRT) ዲዛይን እና ኦፕሬሽን ላይ ስልጠና ሰጠ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 09፤ 2015ዓ/ም የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ በከተማዋ የትራንስፖርት አሰጣጡ አስተማማኝ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ፣ ተደራሽ፣ ወጪ ቆጣቢና አካባቢያዊ ተስማሚነቱ የተረጋገጠ ትራንስፖርት እውን ለማድረግ እንዲቻል የከተማ ፈጣን አውቶብስ ትራንዚት (BRT)…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ITDP ከተባለ አለም አቀፍ ድርጅት ጋር በመተባበር የከተማ ፈጣን አውቶብስ ትራንዚት (BRT) ዲዛይን እና ኦፕሬሽን ላይ ስልጠና ሰጠ፡፡

የትራፊክ ማኔጅመንት ከትራፊክ በጎ ፍቃደኛች ጋር በመተባበር በአንድ ሚሊየን ብር ያሰራውን የአቅመ ደካማ ቤት አስረከበ

(ጥቅምት 5/2015 ዓ.ም አዲስ አበባ)፡- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ ከመደበኛ ስራዎቹ በተጓዳኝ በክረምት በጎ ፈቃድ መርሃ-ግብር ሰው ተኮር ስራዎች የአቅመ ደካሞች የቤት እድሰት የሁለት አባወራዎች ቤት ግንባታን…

Continue Reading የትራፊክ ማኔጅመንት ከትራፊክ በጎ ፍቃደኛች ጋር በመተባበር በአንድ ሚሊየን ብር ያሰራውን የአቅመ ደካማ ቤት አስረከበ

የብስክሌት መጋለቢያ መስመር ላይ ምልክትና ማመላከቻዎች እየተተከሉ ይገኛሉ

(ጥቅምት 05/2015 ዓ.ም አዲስ አበባ)፡- በአዲስ አበባ ከተማ ከማዘጋጃ ቤት መስቀል አደባባይ በዘመናዊ መልክ ተገንብቶ ለተሽከርካሪዎች፣ ለእግረኞች እና ለብስክሌት ጋላቢዎች ክፍት የሆነው መንገድ ላይ አስፈላጊ ምልክቶች በመተከል ላይ ናቸው፡፡ ምልክቶቹ…

Continue Reading የብስክሌት መጋለቢያ መስመር ላይ ምልክትና ማመላከቻዎች እየተተከሉ ይገኛሉ

የአ/አበባ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አፀደቀ

3ኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት 2ኛ አመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሂደ ያለው የአዲስ አበባ ከተማ ም/ቤት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ያቀረቡትን የተለያዩ የሥራ ሃላፊዎችን ሹመት አጽድቋል:: በዚሁ መሰረት…

Continue Reading የአ/አበባ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አፀደቀ