በመዲናዋ ከ5 ሺህ በላይ ታክሲዎች ለኩላሊት ህመምተኞች ነጻ የትራስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀመሩ።
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 7፣ 2012፤ በአዲስ አበባ ከተማ የኩላሊት ህመምተኞችን ከኮሮና ቫይረስ ተጋላጭነትን ለመቀነስ ከ5 ሺህ በላይ ታክሲዎች ለህመምተኞቹ ነጻ የትራስፖርት አገልግሎት መስጠት መጀመራቸው ተገለፀ። የነጻ የትራስፖርት አገልግሎቱን መስጠት…
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 7፣ 2012፤ በአዲስ አበባ ከተማ የኩላሊት ህመምተኞችን ከኮሮና ቫይረስ ተጋላጭነትን ለመቀነስ ከ5 ሺህ በላይ ታክሲዎች ለህመምተኞቹ ነጻ የትራስፖርት አገልግሎት መስጠት መጀመራቸው ተገለፀ። የነጻ የትራስፖርት አገልግሎቱን መስጠት…
ሚያዝያ 7፣ 2012፤ የትራፊክ መጨናነቅ የሚስተዋልባቸው አምስት አደባባዮችን ፈርሰው በትራፊክ መብራት መቆጣጣሪያ እየተቀየሩ መሆኑን የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ አስታውkል፡፡ በተለይ በከተማዋ በስራ መግቢያና መውጫ ሰዓት የሚስተዋሉ የትራፊክ መጨናነቅና የፍሰት ችግሮች የሚታይባቸው…
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012፤ ሀገር አቋራጭ አውቶቡሶች በአዲስ አበባ የትራንስፖርት መጨናነቅን በመቀነስ የኮረናቫይረስን ለመከላከል ለቀረበላቸው ሀገራዊ ጥሪ ምላሽ መስጠት ጀምረዋል። በዚሁ መሰረት ጎልደን ባስ ትራንስፖርት እና የኛ ባስ አክሲዬን…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012፡ የትራንስፖርት ቢሮ በታክሲዎችና ብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን ዙሪያ በዛሬው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ ተሸከርካሪዎች የተሳፋሪ…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2012፤ በኢትዮጵያና በኮሪያ ኢምፖርት ኤክስፖርት ባንክ መካከል ለአዲስ አበባ ከተማ ፈጣን የከተማ አውቶቡስ B6 ኮሪደር ፕሮጀክት የሚውል የ63 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የብድር ስምምነት ተፈርሟል። የብድር ስምምነቱን…