ከመገናኛ ሜክሲኮ መስመር የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት መጫኛ ተርሚናል የቦታ ለውጥ ተደርጓል። የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ Post Author:frezwed ayele Post published:September 3, 2024 Post Category:ዜና Post Comments:0 Comments የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት ከመገናኛ ሜክሲኮ መስመር መገናኛ ቤተልሄም ህንፃ ስር ሲሰጥ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ከዛሬ ነሐሴ 15/2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ መገናኛ ዘፍመሽ ፊት ለፊት አገልግሎት መስጠት የጀመረ መሆኑን የካ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አሳውቋል። You Might Also Like በአዲስ አበባ የሚስተዋለውን የትራንስፖርት መጨናነቅ ለመቅረፍ ሀገር አቋራጭ አውቶቡሶች ለቀረበላቸው ጥሪ ምላሽ መስጠት ጀመሩ April 9, 2020 በትራንስፖርት ቢሮ 9417 በነፃ የስልክ ጥሪ እየቀረቡ ያሉ የህዝብ ቅሬታዎች ምላሽ እየተሰጠባቸው መሆኑ ተገለፀ፡፡ March 26, 2024 የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት የኃይል ማስተላለፊያና የመገናኛ ኬብሎችን የሰረቀ ግለሰብ በ6 አመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት መቀጣቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ግለሰቡ በፈፀመው ወንጀል ድርጅቱ ከ8 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት እንደደረሰበት ተገልጿል፡፡ April 27, 2023 Leave a Reply Cancel replyCommentEnter your name or username Enter your email Enter your website URL (optional)
የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት የኃይል ማስተላለፊያና የመገናኛ ኬብሎችን የሰረቀ ግለሰብ በ6 አመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት መቀጣቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ግለሰቡ በፈፀመው ወንጀል ድርጅቱ ከ8 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት እንደደረሰበት ተገልጿል፡፡ April 27, 2023