ከመገናኛ ሜክሲኮ መስመር የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት መጫኛ ተርሚናል የቦታ ለውጥ ተደርጓል። የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ Post Author:frezwed ayele Post published:September 3, 2024 Post Category:ዜና Post Comments:0 Comments የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት ከመገናኛ ሜክሲኮ መስመር መገናኛ ቤተልሄም ህንፃ ስር ሲሰጥ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ከዛሬ ነሐሴ 15/2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ መገናኛ ዘፍመሽ ፊት ለፊት አገልግሎት መስጠት የጀመረ መሆኑን የካ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አሳውቋል። You Might Also Like ለአውቶቡስ ብቻ (only Bus) የሚለው የአስፓልት ላይ ፅሑፍ ማሽከርከር የሚፈቅደው ለማን ነው? July 3, 2024 ሰራተኞች በኤች አይ ቪ ኤድስ ላይ ያለውን ግንዛቤ በማዳበር በቫይረሱ ሰላባና ተጋላጭ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ለመታደግ የበኩላችንን ሚና መወጣት እንዳለባቸው ተጠቆመ፡፡ (የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የካቲት 07 ቀን 2016ዓ.ም) February 23, 2024 የቃሊቲ – ቡልቡላ – ቅሊንጦ አደባባይ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በሁሉም አቅጣጫ ለትራፊክ ክፍት ሆኗል March 26, 2024 Leave a Reply Cancel replyCommentEnter your name or username Enter your email Enter your website URL (optional)
ሰራተኞች በኤች አይ ቪ ኤድስ ላይ ያለውን ግንዛቤ በማዳበር በቫይረሱ ሰላባና ተጋላጭ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ለመታደግ የበኩላችንን ሚና መወጣት እንዳለባቸው ተጠቆመ፡፡ (የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የካቲት 07 ቀን 2016ዓ.ም) February 23, 2024