በከተማችን ዘመኑ የሚጠይቀውን ቀልጣፋ እና ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት ከማዕከል እስከ ወረዳ የሚገኙ ተቋሞቻችንን በቴክኖሎጂ እና የተለያዩ አቅርቦቶችን በማሟላት እንዲሁም በማብቃት ላይ እንገኛለን::
በአንድ በኩል መሰረተ ልማት እየዘረጋን በሌላ በኩል የአየር ብክለትን እና ሙቀትን ለመቀነስ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያላቸው ቴክኖሎጂዎችን ተግባራዊ በማድረግ አገልግሎትን እያሳለጥን ለመኖር ምቹ የሆነች ከተማ የመገንባት ስራችንን አጠናክረን እንቀጥላለን::
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
![](http://aatb.gov.et/wp-content/uploads/2024/04/437104585_939306528199720_6846434771943085467_n.jpg)
![](http://aatb.gov.et/wp-content/uploads/2024/04/437059608_939306701533036_805076441969492594_n.jpg)
![](http://aatb.gov.et/wp-content/uploads/2024/04/436441343_939306638199709_5236474171104078973_n.jpg)
![](http://aatb.gov.et/wp-content/uploads/2024/04/436424412_939306634866376_2225340441551816984_n.jpg)
![](http://aatb.gov.et/wp-content/uploads/2024/04/438749491_939306641533042_2093816290576065000_n.jpg)