አዲስ አበባን እንደ ስሟ አበባ ለማድረግ የገባነው ቃል በፍጥነትና በጥራት እየተተገበረ ነው!!
ዛሬ የስምምነት ፊርማ የተከናወነላቸው የከተማችን አዲስ አበባ ዘመናዊና አዲስ ዘመን ፈንጣቂ መንገዶች እውነታዎች !! • በአጠቃላይ ከ10 ኪሎ ሜትር በላይ ርዝመት ያለው መንገድ ነው፡፡ • ከ15 - 30 ሜትር የጎን…
ዛሬ የስምምነት ፊርማ የተከናወነላቸው የከተማችን አዲስ አበባ ዘመናዊና አዲስ ዘመን ፈንጣቂ መንገዶች እውነታዎች !! • በአጠቃላይ ከ10 ኪሎ ሜትር በላይ ርዝመት ያለው መንገድ ነው፡፡ • ከ15 - 30 ሜትር የጎን…
ስኬታችን በአግልግሎት አሰጣጣችን ህብረተሰብን ማርካት ነው አቶ ደረጄ በየነ የፀሀይ ታክሲ ማህበር ሰብሳቢ የፀሀይ ታክሲ ማህበር ቦርድ አባላት በቀን 19/12/2014 ለመጀመርያ ጊዜ የማህበሩን የ2015 የስራ እቅድ ከየካ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት…
ከንቲባ አዳነች ከዓለም ባንክ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዳይሬክተር ከሆኑት ሚስተር ኦስማን ዲዮን ጋር ነው ውይይት ያደረጉት :: በውይይታቸው ስትራቴጂካዊ በሆኑ በተቋማዊ ግንባታ፣ የከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት፣ የፍሳሽ አወጋገድ ስርዓቱን…
የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር በባቡር ተሽከርካሪዎችን ከጂቡቲ ወደ አዲስ አበባ የማጓጓዝ አገልግሎት አስጀምሯል፡፡ አገልግሎቱ በአንድ ጊዜ 240 ተሸከርካሪዎችን ማጓጓዝ የሚያስችል መሆኑ ተገልቷልጿል፡፡ በዛሬው የማስጀመሪያ ስነ ስርዓትም 24 ተሽከርካሪዎችን…
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፤ 2014፤ የኮድ ሶስት የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ረዘም ላለ ጊዜ ሲያነሱት የነበረ የአስራ አራተኛው /14ኛው/ የስምሪትና ሽክርክሪት ሶፍትዌር አገልግሎት ስራ የቅድመ ዝግጅት ስራው በአጭር ጊዜ ተጠናቆ…
በሐምሌ ወር በ1,353 የህዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ፡፡ አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 17፤ 2014፤ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ በህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የህብረተሰቡን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት ባደረገው ጠንካራ የቁጥጥርና የክትትል…
ከንቲባ አዳነች ከዓለም ባንክ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዳይሬክተር ከሆኑት ሚስተር ኦስማን ዲዮን ጋር ነው ውይይት ያደረጉት :: በውይይታቸው ስትራቴጂካዊ በሆኑ በተቋማዊ ግንባታ፣ የከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት፣ የፍሳሽ አወጋገድ ስርዓቱን…
የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር በባቡር ተሽከርካሪዎችን ከጂቡቲ ወደ አዲስ አበባ የማጓጓዝ አገልግሎት አስጀምሯል፡፡ አገልግሎቱ በአንድ ጊዜ 240 ተሸከርካሪዎችን ማጓጓዝ የሚያስችል መሆኑ ተገልቷልጿል፡፡ በዛሬው የማስጀመሪያ ስነ ስርዓትም 24 ተሽከርካሪዎችን…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፤ 2014፤ በከተማዋ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎች የታለመለት የነዳጅ ድጎማ አፈፃፀም ዙሪያ ከፀሀይ የኮድ-1 ታክሲ ባለንብረቶች ማህበር ጋር በየካ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ውይይት ተደርጓል፡፡ መንግስት ከሚተገብራቸው…