የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የኮልፌ ቀራኒዮ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ከታክሲና የሀይገር ባስ ማህበራትና ባለንብረቶች ጋር የስራ ውል ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ፡፡

ዛሬ በቀን 26/01/2015ዓ.ም የኮልፌ ቀራኒዩ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት በክፍለ ከተማው መሰብሰብያ አዳራሽ በቅርንጫፉ ስር የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጡ ከሚገኙ የኮድ አንድ እና የሀይገር ባለንብረት ማህበር አመራሮችና ባለንብረቶች ጋር በቀጣይ…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የኮልፌ ቀራኒዮ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ከታክሲና የሀይገር ባስ ማህበራትና ባለንብረቶች ጋር የስራ ውል ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ፡፡

በመንገድ ደህንነት ችግር የሚከሰተው የሞት መጠን ባለፈው ዓመት 11.4 በመቶ መቀነሱን የአዲስ አበባ ከተማ የመንገድ ደህንነት ምክር ቤት አስታወቀ።

ምክር ቤቱ 3ኛ ዓመት መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ አካሂዷል። የትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊና የምክር ቤቱ ሰብሳቢ አቶ ምትኩ አስማረ በጉባዔው መክፈቻ እንደተናገሩት የትራፊክ አደጋን በአንድ ተቋም ብቻ መቀነስ እንደማይቻል እና በከተማችን የሚታየው…

Continue Reading በመንገድ ደህንነት ችግር የሚከሰተው የሞት መጠን ባለፈው ዓመት 11.4 በመቶ መቀነሱን የአዲስ አበባ ከተማ የመንገድ ደህንነት ምክር ቤት አስታወቀ።

ከተሽከርካሪ ነጻ መንገዶች ቀን ከማዘጋጃ ቤት በቴዎድሮስ አደባባይ ቸርችል ጎዳና እና ከወሎ ሰፈር እስከ ኡራኤል ባለው መንገድ ተከናወነ

(መስከረም 22/2015 ዓ.ም) ‘መንገድ ለሰው' በሚል ስያሜ ከተሽከርካሪ ነጻ መንገዶች ቀን ከማዘጋጃ ቤት በቴዎድሮስ አደባባይ ቸርችል ጎዳና ላይ እና ከወሎ ሰፈር እስከ ኡራኤል ባለው መንገድ ላይ ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ…

Continue Reading ከተሽከርካሪ ነጻ መንገዶች ቀን ከማዘጋጃ ቤት በቴዎድሮስ አደባባይ ቸርችል ጎዳና እና ከወሎ ሰፈር እስከ ኡራኤል ባለው መንገድ ተከናወነ

እናመሰግናለን!!

ክብርት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በከተማችን አዲስ አበባ "የሆራ ፊንፊኔ " የኢሬቻ በአል ባማረና በደመቀ ባህላዊ እሴቱንና ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ ተከብሮ በሰላም ተጠናቋል፡፡ ከለዉጡ ወዲህ ለ4ኛ ጊዜ በከተማችን አዲስ አበባ…

Continue Reading እናመሰግናለን!!

ማሳሰቢያ ለሞተር ብስክሌት አሽከርካሪዎች በሙሉ፦

(መስከረም 19/2015 ዓ.ም) ከነገ ወዲያ ቅደሜ መስከረም 21/2015 የኢሬቻ በዓል ሊከበር ቅድመ ዝግጅቶች እየተደረገ ይገኛል። ለኢሬቻ በዓል በሁሉም የከተማችን መግቢያ በሮች የሚገቡ የበዓሉ ታዳሚዎች ስለሚኖሩ ለጋራ ደህንነት፣ ሰላም እና ጸጥታ…

Continue Reading ማሳሰቢያ ለሞተር ብስክሌት አሽከርካሪዎች በሙሉ፦

ለህዝብ ትራንስፖርት ስምሪትና ቁጥጥር ባለሙያዎች በአገልጋይነት ስነምግባር ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ።

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፤ 2015 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ አቅም ማጎልበትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት የተቋማት አቅም ማጎልበትና ስልጠና ቡድን በህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ የሚስተዋሉ የአገልጋይነት ችግሮችን ለመፍታት በትንስፖርት…

Continue Reading ለህዝብ ትራንስፖርት ስምሪትና ቁጥጥር ባለሙያዎች በአገልጋይነት ስነምግባር ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ።

“ኑ የጋራ ቤታችንን እንገንባ !!”

በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል እና የባህልና ስፖርት ሚኒስትር በጋራ ያዘጋጁት "ኑ የጋራ ቤታችንን እንገንባ !!" በሚል መሪ ቃል የወጣቶች የፓናል ውይይት በካፒታል ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የውይይት መነሻ…

Continue Reading “ኑ የጋራ ቤታችንን እንገንባ !!”

የትራንስፖርት ቢሮ ለ110 አዳዲስ የአንበሳ ከተማ አውቶብስ የስምሪት መስመሮችን ሰጠ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 09፤ 2015 አንበሳ የከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት በ127 የስምሪት መስመሮች አገልግሎት በመስጠት የከተማችንን የህዝብ ትራንስፖርት ፍላጎት ለማርካት እየሰራ መሆኑ ያታወቃል፡፡ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት…

Continue Reading የትራንስፖርት ቢሮ ለ110 አዳዲስ የአንበሳ ከተማ አውቶብስ የስምሪት መስመሮችን ሰጠ፡፡

በቅርቡ በከተማዋ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት የጀመሩት የአንጋፋው የአንበሳ ከተማ አውቶብስ 110 ባሶች

በዩቶንግ የቻይና ካምፓኒ የተመረቱ የአውሮፕያውያንን የጥራት ስታንዳርድ ደረጃ የጠበቀ፤የኢትዮጵያን ስታንዳርድ ሙሉ በሙሉ የሚያሟላ ለአካል ጉዳተኞች እንዲሁም ለሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች (ለነፍሰጡሮች፣ ለአዛውንቶችና ለህጻናት) ምቹ የሆኑ የተሳፋሪ የመጫን አቅም አርባ (40) በወንበርና…

Continue Reading በቅርቡ በከተማዋ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት የጀመሩት የአንጋፋው የአንበሳ ከተማ አውቶብስ 110 ባሶች

ጷጉሜን 4 የአገልጋይነት ቀን በሚል ተሰይሟል! ሁሌም ስናገለግላችሁ ክብር ይሠማናል!!!

የከተማ አስተዳድሩም የተሳለጠና አስተማማኝ የትራንስፖርት ስርዓት መዘርጋት አገልግሎት ጥራትንና ተደራሽነትን የሚጨምር ወሳኝ መሆኑን አምኖ ሰፋፊ ስራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል፡፡ እነሆ ዛሬ በአገልጋይነት ቀን ከ16.5 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ በማድረግ 110 ዘመናዊና…

Continue Reading ጷጉሜን 4 የአገልጋይነት ቀን በሚል ተሰይሟል! ሁሌም ስናገለግላችሁ ክብር ይሠማናል!!!