በመሬት ውስጥ የሚገነባው የየካ ቁጥር ሁለት የመኪና ማቆሚያ ፕሮጀክት!!
ከከተማው አስተዳደር ግዙፍ የልማት ግንባታዎች መካከል፣ ሾላ ገበያ አካባቢ በመሬት ውስጥ እየተገነባ የሚገኘው የየካ ቁጥር ሁለት የመኪና ማቆሚያ ፕሮጀክት ግንባታ ተጠቃሽ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትላልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጽ/ቤት…
ከከተማው አስተዳደር ግዙፍ የልማት ግንባታዎች መካከል፣ ሾላ ገበያ አካባቢ በመሬት ውስጥ እየተገነባ የሚገኘው የየካ ቁጥር ሁለት የመኪና ማቆሚያ ፕሮጀክት ግንባታ ተጠቃሽ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትላልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጽ/ቤት…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 09፤ 2015ዓ/ም የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ በከተማዋ የትራንስፖርት አሰጣጡ አስተማማኝ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ፣ ተደራሽ፣ ወጪ ቆጣቢና አካባቢያዊ ተስማሚነቱ የተረጋገጠ ትራንስፖርት እውን ለማድረግ እንዲቻል የከተማ ፈጣን አውቶብስ ትራንዚት (BRT)…
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፤ 2015 የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ኮልፌ፣ ጉለሌ፣ አራዳ፣የካ፣ ንፋስ ስልክ፣ ለሚኩራና አቃቂ ቃሊቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች ከአዋሳኝ ልዩ የአሮሚያ ዞን ጋር ያለውን ቅንጅታዊ አሰራርን ለማጠናከር እንዲሁም…
የነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዚህም በአዲስ አበባ ከተማ ፦ - ቤንዚን በሊትር 57 ብር ከ05 ሳንቲም፣ - ነጭ ናፍጣ በሊትር 59…
(መስከረም 13/2015 ዓ.ም) የፊታችን ማክሰኞ መስከረም 17/2015 የሚከበረው የመስቀል በዓል በሰላም ተከብሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ የሞተር ብስክሌት እንቅስቃሴ እንዳይኖር ተወስኗል። በዚሁ መሰረት ከእሁድ መስከረም 15/2015 ዓ.ም ከቀኑ 7:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ…
በእንቅስቃሴ ላይ መሠረት ባደረገ የህይወት ዘይቤ የተሻሻለ የሕዝብ ጤና መፍጠር ይችላል ዝቅተኛ የአየር ብክለት እና ዝቅተኛ የሆነ የትራፊክ ግጭትና ሞት ይቀንሳል ብስክሌቶች በዝቅተኛ ዋጋ ፣ ከአየር ብክለት ነፃ የሆነ አገልግሎትን…
የብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ አንበሳ የከተማ አውቶቡስ ድርጅት እና ሸገር ባስ በከተማችን ቀልጣፋ እና ፈጣን አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛሉ። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ የትራፊክ ቁጥጥር ባለሙያዎች ከትራፊክ…
መስከረም7/2015ዓ.ም:- ቢሮው ዛሬ ከቢሮው ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች፣ ከትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ፣ ከሸገርና አንበሳ የከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ጋር በጋራ በመሆን ከትምህርት መጀመር ጋር ተያይዞ በትራንስፖርት ዘርፉ እየተሰራ ያለውን የቅድመ ዝግጅት ስራ…
በፕሮግራሙ ላይ :- ======== ፨ የብዙሃን የእግር ጉዞ እና የተለያዩ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች፤ ፨ የብስክሌት መንዳትና ልምምድ እንዲሁም ስኬቲንግ፤ ፨ ሩጫ፣ የጎዳና ላይ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና ኤሮቢክስ፤ ፨ በመንገድ ደህንነት…
በዩቶንግ የቻይና ካምፓኒ የተመረቱ የአውሮፕያውያንን የጥራት ስታንዳርድ ደረጃ የጠበቀ፤የኢትዮጵያን ስታንዳርድ ሙሉ በሙሉ የሚያሟላ ለአካል ጉዳተኞች እንዲሁም ለሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች (ለነፍሰጡሮች፣ ለአዛውንቶችና ለህጻናት) ምቹ የሆኑ የተሳፋሪ የመጫን አቅም አርባ (40) በወንበርና…