በመሬት ውስጥ የሚገነባው የየካ ቁጥር ሁለት የመኪና ማቆሚያ ፕሮጀክት!!

ከከተማው አስተዳደር ግዙፍ የልማት ግንባታዎች መካከል፣ ሾላ ገበያ አካባቢ በመሬት ውስጥ እየተገነባ የሚገኘው የየካ ቁጥር ሁለት የመኪና ማቆሚያ ፕሮጀክት ግንባታ ተጠቃሽ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትላልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጽ/ቤት…

Continue Reading በመሬት ውስጥ የሚገነባው የየካ ቁጥር ሁለት የመኪና ማቆሚያ ፕሮጀክት!!

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ITDP ከተባለ አለም አቀፍ ድርጅት ጋር በመተባበር የከተማ ፈጣን አውቶብስ ትራንዚት (BRT) ዲዛይን እና ኦፕሬሽን ላይ ስልጠና ሰጠ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 09፤ 2015ዓ/ም የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ በከተማዋ የትራንስፖርት አሰጣጡ አስተማማኝ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ፣ ተደራሽ፣ ወጪ ቆጣቢና አካባቢያዊ ተስማሚነቱ የተረጋገጠ ትራንስፖርት እውን ለማድረግ እንዲቻል የከተማ ፈጣን አውቶብስ ትራንዚት (BRT)…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ITDP ከተባለ አለም አቀፍ ድርጅት ጋር በመተባበር የከተማ ፈጣን አውቶብስ ትራንዚት (BRT) ዲዛይን እና ኦፕሬሽን ላይ ስልጠና ሰጠ፡፡

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ከኦሮሚያ ልዩ ዞን ትራንስፖርት ቢሮ ጋር የጋራ ውይይት አካሄደ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፤ 2015 የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ኮልፌ፣ ጉለሌ፣ አራዳ፣የካ፣ ንፋስ ስልክ፣ ለሚኩራና አቃቂ ቃሊቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች ከአዋሳኝ ልዩ የአሮሚያ ዞን ጋር ያለውን ቅንጅታዊ አሰራርን ለማጠናከር እንዲሁም…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ከኦሮሚያ ልዩ ዞን ትራንስፖርት ቢሮ ጋር የጋራ ውይይት አካሄደ፡፡

የታለመለት የነዳጅ ድጎማ ተጠቃሚ የሆኑ የሕዝብ ትራንስፖርት ተሽክርካሪዎች በሚጠቀሙት ነዳጅ ላይ በ2ኛው ምዕራፍምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አልተደገረም።

የነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዚህም በአዲስ አበባ ከተማ ፦ - ቤንዚን በሊትር 57 ብር ከ05 ሳንቲም፣ - ነጭ ናፍጣ በሊትር 59…

Continue Reading የታለመለት የነዳጅ ድጎማ ተጠቃሚ የሆኑ የሕዝብ ትራንስፖርት ተሽክርካሪዎች በሚጠቀሙት ነዳጅ ላይ በ2ኛው ምዕራፍምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አልተደገረም።

ለሞተር ብስክሌት አሽከርካሪዎች በሙሉ፦

(መስከረም 13/2015 ዓ.ም) የፊታችን ማክሰኞ መስከረም 17/2015 የሚከበረው የመስቀል በዓል በሰላም ተከብሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ የሞተር ብስክሌት እንቅስቃሴ እንዳይኖር ተወስኗል። በዚሁ መሰረት ከእሁድ መስከረም 15/2015 ዓ.ም ከቀኑ 7:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ…

Continue Reading ለሞተር ብስክሌት አሽከርካሪዎች በሙሉ፦

የሞተር አልባ ትራንስፖርት አጠቃቀም በርካታ ጥቅሞችን የሚያመጣ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ

በእንቅስቃሴ ላይ መሠረት ባደረገ የህይወት ዘይቤ የተሻሻለ የሕዝብ ጤና መፍጠር ይችላል ዝቅተኛ የአየር ብክለት እና ዝቅተኛ የሆነ የትራፊክ ግጭትና ሞት ይቀንሳል ብስክሌቶች በዝቅተኛ ዋጋ ፣ ከአየር ብክለት ነፃ የሆነ አገልግሎትን…

Continue Reading የሞተር አልባ ትራንስፖርት አጠቃቀም በርካታ ጥቅሞችን የሚያመጣ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ

ከትምህርት ቤት መከፋት ጋር በተያያዘ የትራፊክ ፍሰት መጨናናቅ እንዳይፈጠር እየተሰራ ነው

የብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ አንበሳ የከተማ አውቶቡስ ድርጅት እና ሸገር ባስ በከተማችን ቀልጣፋ እና ፈጣን አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛሉ። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ የትራፊክ ቁጥጥር ባለሙያዎች ከትራፊክ…

Continue Reading ከትምህርት ቤት መከፋት ጋር በተያያዘ የትራፊክ ፍሰት መጨናናቅ እንዳይፈጠር እየተሰራ ነው

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ መስከረም 9 ለሚጀመረው የ 2015 የትምህርት ዘመን ዝግጅት ማድረጉን አሳወቀ።

መስከረም7/2015ዓ.ም:- ቢሮው ዛሬ ከቢሮው ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች፣ ከትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ፣ ከሸገርና አንበሳ የከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ጋር በጋራ በመሆን ከትምህርት መጀመር ጋር ተያይዞ በትራንስፖርት ዘርፉ እየተሰራ ያለውን የቅድመ ዝግጅት ስራ…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ መስከረም 9 ለሚጀመረው የ 2015 የትምህርት ዘመን ዝግጅት ማድረጉን አሳወቀ።

የፊታችን እሁድ መስከረም 8/2015 ዓ.ም  መንገድ ለሰው  በሚል ስያሜ ከተሽከርካሪ ነጻ መንገዶች ቀን ከማዘጋጃ ቤት በቴዎድሮስ አደባባይ ቸርችል ጎዳና እና ከወሎ ሰፈር እስከ ኡራኤል ባለው መንገድ ላይ ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ 6:00 ድረስ በተለያዩ ስፖርታዊ ፕሮግራሞች ይከናወናል፡፡

በፕሮግራሙ ላይ :- ======== ፨ የብዙሃን የእግር ጉዞ እና የተለያዩ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች፤ ፨ የብስክሌት መንዳትና ልምምድ እንዲሁም ስኬቲንግ፤ ፨ ሩጫ፣ የጎዳና ላይ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና ኤሮቢክስ፤ ፨ በመንገድ ደህንነት…

Continue Reading የፊታችን እሁድ መስከረም 8/2015 ዓ.ም  መንገድ ለሰው  በሚል ስያሜ ከተሽከርካሪ ነጻ መንገዶች ቀን ከማዘጋጃ ቤት በቴዎድሮስ አደባባይ ቸርችል ጎዳና እና ከወሎ ሰፈር እስከ ኡራኤል ባለው መንገድ ላይ ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ 6:00 ድረስ በተለያዩ ስፖርታዊ ፕሮግራሞች ይከናወናል፡፡

በቅርቡ በከተማዋ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት የጀመሩት የአንጋፋው የአንበሳ ከተማ አውቶብስ 110 ባሶች

በዩቶንግ የቻይና ካምፓኒ የተመረቱ የአውሮፕያውያንን የጥራት ስታንዳርድ ደረጃ የጠበቀ፤የኢትዮጵያን ስታንዳርድ ሙሉ በሙሉ የሚያሟላ ለአካል ጉዳተኞች እንዲሁም ለሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች (ለነፍሰጡሮች፣ ለአዛውንቶችና ለህጻናት) ምቹ የሆኑ የተሳፋሪ የመጫን አቅም አርባ (40) በወንበርና…

Continue Reading በቅርቡ በከተማዋ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት የጀመሩት የአንጋፋው የአንበሳ ከተማ አውቶብስ 110 ባሶች