በትራንስፖርት አገልግሎት ማሻሻያ እና በሌሎች ስትራቴጂክ ጉዳዮች ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም ባንክ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ውይይት አደረጉ።

ከንቲባ አዳነች ከዓለም ባንክ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዳይሬክተር ከሆኑት ሚስተር ኦስማን ዲዮን ጋር ነው ውይይት ያደረጉት :: በውይይታቸው ስትራቴጂካዊ በሆኑ በተቋማዊ ግንባታ፣ የከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት፣ የፍሳሽ አወጋገድ ስርዓቱን…

Continue Reading በትራንስፖርት አገልግሎት ማሻሻያ እና በሌሎች ስትራቴጂክ ጉዳዮች ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም ባንክ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ውይይት አደረጉ።

ከጂቡቲ ወደ አዲስ አበባ በባቡር ተሽከርካሪዎችን የማጓጓዝ አገልግሎት ተጀመረ

የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር በባቡር ተሽከርካሪዎችን ከጂቡቲ ወደ አዲስ አበባ የማጓጓዝ አገልግሎት አስጀምሯል፡፡ አገልግሎቱ በአንድ ጊዜ 240 ተሸከርካሪዎችን ማጓጓዝ የሚያስችል መሆኑ ተገልቷልጿል፡፡ በዛሬው የማስጀመሪያ ስነ ስርዓትም 24 ተሽከርካሪዎችን…

Continue Reading ከጂቡቲ ወደ አዲስ አበባ በባቡር ተሽከርካሪዎችን የማጓጓዝ አገልግሎት ተጀመረ

የኮድ ሶስት የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች የሽክርክሪት ሶፍትዌር አገልግሎት ስራ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፤ 2014፤ የኮድ ሶስት የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ረዘም ላለ ጊዜ ሲያነሱት የነበረ የአስራ አራተኛው /14ኛው/ የስምሪትና ሽክርክሪት ሶፍትዌር አገልግሎት ስራ የቅድመ ዝግጅት ስራው በአጭር ጊዜ ተጠናቆ…

Continue Reading የኮድ ሶስት የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች የሽክርክሪት ሶፍትዌር አገልግሎት ስራ ሊጀመር ነው

በሐምሌ ወር በ1,353 የህዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ፡፡

በሐምሌ ወር በ1,353 የህዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ፡፡ አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 17፤ 2014፤ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ በህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የህብረተሰቡን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት ባደረገው ጠንካራ የቁጥጥርና የክትትል…

Continue Reading በሐምሌ ወር በ1,353 የህዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ፡፡

#በትራንስፖርት አገልግሎት ማሻሻያ እና በሌሎች ስትራቴጂክ ጉዳዮች ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም ባንክ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ውይይት አደረጉ።

ከንቲባ አዳነች ከዓለም ባንክ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዳይሬክተር ከሆኑት ሚስተር ኦስማን ዲዮን ጋር ነው ውይይት ያደረጉት :: በውይይታቸው ስትራቴጂካዊ በሆኑ በተቋማዊ ግንባታ፣ የከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት፣ የፍሳሽ አወጋገድ ስርዓቱን…

Continue Reading #በትራንስፖርት አገልግሎት ማሻሻያ እና በሌሎች ስትራቴጂክ ጉዳዮች ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም ባንክ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ውይይት አደረጉ።

ከጂቡቲ ወደ አዲስ አበባ በባቡር ተሽከርካሪዎችን የማጓጓዝ አገልግሎት ተጀመረ

የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር በባቡር ተሽከርካሪዎችን ከጂቡቲ ወደ አዲስ አበባ የማጓጓዝ አገልግሎት አስጀምሯል፡፡ አገልግሎቱ በአንድ ጊዜ 240 ተሸከርካሪዎችን ማጓጓዝ የሚያስችል መሆኑ ተገልቷልጿል፡፡ በዛሬው የማስጀመሪያ ስነ ስርዓትም 24 ተሽከርካሪዎችን…

Continue Reading ከጂቡቲ ወደ አዲስ አበባ በባቡር ተሽከርካሪዎችን የማጓጓዝ አገልግሎት ተጀመረ

ከታለመለት የነዳጅ ድጎማ አፈፃፀም ዙሪያ ከተሽከርካሪ ባለንብረቶች ማህበር ጋር ውይይት ተደረገ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፤ 2014፤ በከተማዋ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎች የታለመለት የነዳጅ ድጎማ አፈፃፀም ዙሪያ ከፀሀይ የኮድ-1 ታክሲ ባለንብረቶች ማህበር ጋር በየካ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ውይይት ተደርጓል፡፡ መንግስት ከሚተገብራቸው…

Continue Reading ከታለመለት የነዳጅ ድጎማ አፈፃፀም ዙሪያ ከተሽከርካሪ ባለንብረቶች ማህበር ጋር ውይይት ተደረገ፡፡

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ዘርፍ 4ኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር አካሄደ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014፣ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ዘርፉ 4ኛውን ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር አካሂዷል፡፡ በመርሃ-ግብሩም 2 ሺህ የሚሆኑ የቢሮው አመራሮችና ሠራተኞች፣ የ11ዱም የትራንስፖርት ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች፣…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ዘርፍ 4ኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር አካሄደ፡፡

የመንገድ ደህንትን ለማረጋገጥ ቴክኖሎጂን በተገቢው መጠቀምና ማስተግበር እንደሚገባ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፤ 2014፤ በመዲናዋ የመንገድ ትራፊክ ደህንነትን ለማረጋገጥ የቴክኖሎጂ አጠቃቀሙን በተገቢው ማስፈፀምና መጠቀም እንደሚገባ አለም አቀፍ ግብረ-ሰናይ ድርጅት ብሉምበርግ ኢኒሼቲቭ ገለፀ፡፡በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ ከብሉምበርግ ኢኒሼቲብ…

Continue Reading የመንገድ ደህንትን ለማረጋገጥ ቴክኖሎጂን በተገቢው መጠቀምና ማስተግበር እንደሚገባ ተገለፀ፡፡