ከተሽከርካሪ ነጻ መንገዶች ቀን ከማዘጋጃ ቤት በቴዎድሮስ አደባባይ ቸርችል ጎዳና እና ከወሎ ሰፈር እስከ ኡራኤል ባለው መንገድ ተከናወነ
(መስከረም 22/2015 ዓ.ም) ‘መንገድ ለሰው' በሚል ስያሜ ከተሽከርካሪ ነጻ መንገዶች ቀን ከማዘጋጃ ቤት በቴዎድሮስ አደባባይ ቸርችል ጎዳና ላይ እና ከወሎ ሰፈር እስከ ኡራኤል ባለው መንገድ ላይ ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ…
(መስከረም 22/2015 ዓ.ም) ‘መንገድ ለሰው' በሚል ስያሜ ከተሽከርካሪ ነጻ መንገዶች ቀን ከማዘጋጃ ቤት በቴዎድሮስ አደባባይ ቸርችል ጎዳና ላይ እና ከወሎ ሰፈር እስከ ኡራኤል ባለው መንገድ ላይ ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ…
ክብርት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በከተማችን አዲስ አበባ "የሆራ ፊንፊኔ " የኢሬቻ በአል ባማረና በደመቀ ባህላዊ እሴቱንና ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ ተከብሮ በሰላም ተጠናቋል፡፡ ከለዉጡ ወዲህ ለ4ኛ ጊዜ በከተማችን አዲስ አበባ…
(መስከረም 19/2015 ዓ.ም) ከነገ ወዲያ ቅደሜ መስከረም 21/2015 የኢሬቻ በዓል ሊከበር ቅድመ ዝግጅቶች እየተደረገ ይገኛል። ለኢሬቻ በዓል በሁሉም የከተማችን መግቢያ በሮች የሚገቡ የበዓሉ ታዳሚዎች ስለሚኖሩ ለጋራ ደህንነት፣ ሰላም እና ጸጥታ…
አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፤ 2015 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ አቅም ማጎልበትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት የተቋማት አቅም ማጎልበትና ስልጠና ቡድን በህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ የሚስተዋሉ የአገልጋይነት ችግሮችን ለመፍታት በትንስፖርት…
በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል እና የባህልና ስፖርት ሚኒስትር በጋራ ያዘጋጁት "ኑ የጋራ ቤታችንን እንገንባ !!" በሚል መሪ ቃል የወጣቶች የፓናል ውይይት በካፒታል ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የውይይት መነሻ…
አዲስ አበባ፣ መስከረም 09፤ 2015 አንበሳ የከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት በ127 የስምሪት መስመሮች አገልግሎት በመስጠት የከተማችንን የህዝብ ትራንስፖርት ፍላጎት ለማርካት እየሰራ መሆኑ ያታወቃል፡፡ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት…
በዩቶንግ የቻይና ካምፓኒ የተመረቱ የአውሮፕያውያንን የጥራት ስታንዳርድ ደረጃ የጠበቀ፤የኢትዮጵያን ስታንዳርድ ሙሉ በሙሉ የሚያሟላ ለአካል ጉዳተኞች እንዲሁም ለሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች (ለነፍሰጡሮች፣ ለአዛውንቶችና ለህጻናት) ምቹ የሆኑ የተሳፋሪ የመጫን አቅም አርባ (40) በወንበርና…
የከተማ አስተዳድሩም የተሳለጠና አስተማማኝ የትራንስፖርት ስርዓት መዘርጋት አገልግሎት ጥራትንና ተደራሽነትን የሚጨምር ወሳኝ መሆኑን አምኖ ሰፋፊ ስራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል፡፡ እነሆ ዛሬ በአገልጋይነት ቀን ከ16.5 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ በማድረግ 110 ዘመናዊና…
ዛሬ የስምምነት ፊርማ የተከናወነላቸው የከተማችን አዲስ አበባ ዘመናዊና አዲስ ዘመን ፈንጣቂ መንገዶች እውነታዎች !! • በአጠቃላይ ከ10 ኪሎ ሜትር በላይ ርዝመት ያለው መንገድ ነው፡፡ • ከ15 - 30 ሜትር የጎን…
ስኬታችን በአግልግሎት አሰጣጣችን ህብረተሰብን ማርካት ነው አቶ ደረጄ በየነ የፀሀይ ታክሲ ማህበር ሰብሳቢ የፀሀይ ታክሲ ማህበር ቦርድ አባላት በቀን 19/12/2014 ለመጀመርያ ጊዜ የማህበሩን የ2015 የስራ እቅድ ከየካ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ፅህፈት…