የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ዘርፍ 4ኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር አካሄደ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014፣ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ዘርፉ 4ኛውን ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር አካሂዷል፡፡ በመርሃ-ግብሩም 2 ሺህ የሚሆኑ የቢሮው አመራሮችና ሠራተኞች፣ የ11ዱም የትራንስፖርት ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች፣…

Continue Reading የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ዘርፍ 4ኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር አካሄደ፡፡