ቃሊቲ የአውቶቡስ ዴፖ ሊመረቅ ነው፡፡

አዲስ አበባ፤ ግንቦት 6፤ 2012 ዓ.ም፤በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ ቃሊቲ የአውቶቡስ ዴፖን ግንቦት 8 ቀን 2012 ዓ.ም. በይፋ ሊያስመርቅ ነው፡፡ ለዴፖው ግንባታ 789.5 ሚሊዮን ብር በጀት ወጪ ተደርጎበታል፡፡…

Continue Reading ቃሊቲ የአውቶቡስ ዴፖ ሊመረቅ ነው፡፡